Get Mystery Box with random crypto!

STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)

የሰርጥ አድራሻ: @nationalexamsresult
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ሀገር: ኢትዮጵያ
ተመዝጋቢዎች: 40.95K
የሰርጥ መግለጫ

የተማሪ እና ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀርቡበታል፡

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 7

2023-07-04 11:49:20
ከትምህርት ሚኒስቴር የተላለፈ መልዕክት
( የትናንትና ፈተናዎች ውጤት ተሰርዟል)

የ2014 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ረሜዲያል ተጠቃሚ ተማሪዎች ፈተና ትናንት ሰኔ 26/2015 ዓ.ም በዩኒቨርስቲዎች መሰጠት መጀመሩ ይታወቃል።

ይሁን እንጂ በፈተና ሂደት በተፈጠሩ ችግሮች ምክንያት የትምህርት ሚኒስቴር የሚከተሉትን ውሳኔዎች ያሳለፈ መሆኑን እንገልጻለን።

1) ሰኔ 26/2015 የተሰጡት የሬሜዲያል ፕሮግራም ፈተናዎች ተሰርዘው ተማሪዎች በቀሩት የትምህርት ዓይነቶች ብቻ እንዲመዘኑ

2)ቀደም ብሎ በሁሉም ሬሜዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ ተማሪዎች ባላቸው ተቋማት ፈተናውን በአንድ ጊዜ ለመስጠት የታቀደው ተሻሽሎ በተለይም ከ150 በላይ የሆኑና ከ200 በላይ ካምፓስ ያላቸውን የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፈተና ቀርቶ ወደ ፊት በሚወሰን አግባብ ፈተናው በመስከረም ወር 2016 ዓ.ም እንዲሰጥ

3)በመንግስት ተቋማት የሬሜዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ የሆኑትን ተማሪዎች በተያዘው ፕሮግራም መሰረት የሚሰጥ መሆኑን እንገልጻለን።

የትምህርት ሚኒስቴር!

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
8.4K viewsedited  08:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-07-04 11:42:14 #ሪሜዲያል #UPDATE

ትምህርት ሚኒስቴር ትላንት ሰኞ ምሽት ከፕሬዚደንቶችና የተቋማት ሃላፊዎች ጋር ከተወያየ በኃላ የሬሜዲያል ፈተና አሰጣጥ በሚከተለው መልኩ እንዲከናወን ወስኗል።

በ26/10/2015 የተሰጡት የሬሜዲያል ፕርግራም ፈተናዎች #ተሰርዘው ተማሪዎች በቀሩት የትምህርት ዓይነቶች ብቻ እንዲመዘኑ እንዲደረግ ተወስኗል።

ቀደም ብሎ በሁሉም ሬሜዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ ተማሪዎች ባላቸው ተቋማት ፈተናውን በአንድ ጊዜ ለመስጠት የታቀደው ተሻሽሎ በተለይም ከ150 በላይ የሆኑና ከ200 በላይ #ካምፓስ ያላቸውን #የግል_ከፍተኛ_ትምህርት_ተቋማት ፈተና  ወደ ፊት ቀርቦ በሚወሰን አግባብ ፈተናው በመስከረም ወር 2016 ዓ.ም  እንዲሰጥ እንዲደረግ።

በመንግስት ተቋማት የሬሜዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ የሆኑትን ተማሪዎች ፈተና መስጠቱን ወደ መስከረም ወር ማስተላለፉ በተማሪዎችና በተቋማት ላይ የሚያሳድረውን ጫና ከግምት በማስገባት የተዘጋጁትን ፈተናዎች በመለወጥ ፈተናዎች ኢንክሪፕትድ ሆነው ለዩኒቨርስቲ ፕሬዚደንቶች ደርሰው እንዲባዙና ሁሉም ፈተናዎች በተመሳሳይ ጊዜ ከቀኑ 9 ሰዓት ጀምሮ እንዲሰጡ እንዲደረግ።

የፈተና ጥያቄዎች ለዩኒቨርስቲ ፕሬዚደንቶች ከመድሳቸው በፊት ተማሪዎች #ከቀኑ_6 ሰዓት ላይ ተፈትሸው ወደ መፈተኛ አዳራሽ ገብተው ፈተናውን እንዲጠባበቁ በማድረግ እንዲፈፀም ውሳኔ ተላልፏል።

ተቋማት ከትምህርት ሚኒስቴር በተላከላቸው ውሳኔ መሰረት ተማሪዎቻቸው #ከቀኑ_6 ሰዓት ተፈትሸው ወደመፈተኛ ክፍል ገብተው ፈተናውን እንዲጠባበቁ።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
7.2K viewsedited  08:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-13 15:58:47
እንመረቅ እንጂ አንፈተንም አላልንም

የአ
ምቦ ዩኒቨርሲቲ  ተመራቂ ተማሪዎች እንመርቅ እንጂ አንፈተንም አላልንም በማለት ድምፃቸውን አሰምቷል።

ምርቃቱ ከፈተናዉ ይቅደምልን ብሏል።

ለቤተሰቦቻችን እንኳን ስትሉ አስመርቁን


የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
1.7K viewsedited  12:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-13 15:58:46 እንመረቅ እንጂ አንፈተንም አላልንም

የ ደብረማርቆስ  ዩኒቨርሲቲ  ተማሪ ነኝ እኛ እንመርቅ እንጂ አንፈተንም አላልንም ሳይማሩ ያስተማሩን ቤተሰቦቻችን ልጄ ሊመርቅ ነው እያሉ ሳልመርቅ ብቀር ምንድነው የሚሰማቸው ብቻ ከባድ ነው ፡፡ለቤተሰቦቻችን እንኳን ስትሉ አስመርቁን

  ፍትህ ለ ተመራቂ ተማሪዎች!!!

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
1.6K viewsedited  12:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-13 13:01:15
የምስራች ለመንግስት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች

ለመውጫ ፈተና በብቃት የሚያዘጋጅዎ
       Mock እና Model  Exam
       Online ይለማመዱ!

አድቫንስድ የትምህርት ማማከር አገልግሎት ማዕከል ከአተርቴክ የቴክኖሎጂ ሶሉሽንስ ጋር በመተባበር ፦

➭ በዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰሮችና መምህራን የተዘጋጀ፣
➭ የትምህርት ሚኒስቴርን የብቃት መስፈርት መሰረት ያደረገ፣
➭ ተገቢውን ሳይንሳዊ  የምዘና ሥርዓት የተከተለ፣
➭ ለአንድ ፕሮግራም ከ1,000 በላይ መለማመጃ ጥያቄዎችን የያዘ፣
ሁሉንም የፈተና ኮርሶች ያካተተ
ለእያንዳንዱ ጥያቄ መልስና ማብራሪያ
     የያዘ

➭ በየትኛውም ቦታ በማንኛውም ሰዓት የሚያገኙት የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና (Exit Exam) መለማመጃ አቀረበልዎ!

ለሙሉ መረጃው፡-

➧ www.http://elts.com.et ይጎብኙ፣
➧ https://t.me/aec_ethiopia ቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ

#AdvancedEducationalConsultingCenter
2.7K views10:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-13 12:49:11 በስልጤ ዞን የትምህርት ማስረጃን የማጣራት ስራ መጀመሩን ተከትሎ 67 መምህራን ስራ ጥለው ጠፉ

በስልጤ ዞን የትምህርት ማስረጃን ትክክለኛነት ለማረጋገጥ የማጣራት ስራ ተጀምሮ ለከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተልኮ ፍተሻ ተደርጓል። ይህንኑ ተከትሎ የትምህርት ማስረጃቸው ሀሰተኛ ሆኖ የተገኘባቸው የተወሰኑ መምህራን በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን 67 መምህራን ስራ ጥለው መጥፋታቸው ተነግሯል ።

በተያዘው በጀት ዓመት ከጥቅምት ወር ጀምሮ 4ሺ 4 መቶ 74 የትምህርት ማስረጃዎች ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተልከው በተደረገ የማጣራት ስራ የ82 መምህራን ሀሰተኛ ሆኖ መገኘቱን የስልጤ ዞን ትምህርት መምሪያ ሀላፊ  አ/ቶ ሽኩራል አወል ከብስራት ራዲዮ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል ። ከነዚህ መምህራን መካከል 28 ቱ በቁጥጥር ስር ሲውሉ ቀሪዎቹ መጥፋታቸው ተገልጿል ። 

በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል በ15 መምህራን ላይ የፍርድ ውሳኔ የተላለፈ ሲሆን ቀሪ መምህራን በገንዘብ ዋስ ከወጡ በኋላ መጥፋታቸውን አክለዋል። የ67ቱ መምህራን ስራቸውን ጥለው መጥፋት በአንድ ወረዳ ብቻ የ23 መምህራን የትምህርት ማስረጃ ሀሰተኛ እንደሆነ ማረጋገጥ ተችሏል ።

ሀሰተኛ ማስረጃው በተራቀቀ መንገድ የተሰራ መሆኑንና በምርመራ ወቅት ማወቅ እንደተቻለው ደላሎችን ጨምሮ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ በዚሁ ተግባር ተሳትፎ ያላቸው ሰዎች እንዳሉ መምህራኑ ተናግረዋል ።

እንዲህ ዓይነት ችግሮች ዳግመኛ እንዳይከሰቱና ለመከላከል እንዲቻል የሚመለከተው አካል ሁሉ በጉዳዩ ዙሪያ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ አ/ቶ ሽኩራል ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
2.6K viewsedited  09:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-13 12:27:23
#Update

የሬሚዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ ተማሪዎች ፈተና ከሰኔ 26 እስከ 30/2015 ዓ.ም ይሰጣል፡፡

ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች እና ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሰኔ 05/2015 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) ተፈርሞ የተላከ ደብዳቤ እንደሚያሳየው፤ የሬሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ፈተና ከሰኔ 26 እስከ 30/2015 ዓ.ም ይሰጣል፡፡

የሬሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የተቀበሉ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎችን ዝርዝር፣ ፈተናውን የሚወስዱበት ካምፓስ ማዕከልና የከተማ ሙሉ አድራሻ እንዲሁም በማዕከል የተዘጋጀውን ፈተና የሚረክብ የተቋም ኃላፊ ወይም ባለቤት መረጃ እስከ ሰኔ 15/2015 ዓ.ም ድረስ ለትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን እና በትምህርት ሚኒስቴር ለአካዳሚክ ጉዳዮች ሥራ አስፈፃሚ መላክ እንዳለባቸው ደብዳቤው ያመለክታል፡፡

(የደብዳቤውን ሙሉ ይዘት ከላይ ይመልከቱ፡፡)

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
2.7K views09:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-13 12:27:22
በእንዳንድ የመገናኛ ብዙሃንና የማሕበራዊ ሚድያዎች መቐለ ዩኒቨርሲቲ ሰኔ 12/2015 ዓ ም ተማሪዎቹን እንደሚቀበል እየተነገረ የሚገኘው መረጃ ትክክለኛ #አለመሆኑን እና እስካሁንም መቐለ ዩንቨርሲቲ የሰጠው ኦፊሽያል መግለጫ አለመኖሩን ዩንቨርሲቲው ዛሬ በይፋዊ የፌስቡክ ገፁ አሳውቋል።


የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
2.7K viewsedited  09:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-12 22:40:48 እንዴት ያለ ጊዜ ላይ ደረስን?

ሰልጥኗል በሚባል ዘመን፣ አውቀናል ነቅተናል ብለን ደረታችንን ገልብጠን በምንዞርበት ሀገር እና ዘመን ፣ ተምረናል የሚሉ ሰዎች መድረኩን በተቆጣጠሩበት ዘመን የሴት ልጅ ጠለፋ?

ከሳምንታት በፊት በሐዋሳ ወጣት ሴት ከሥራ ስትወጣ የመጠለፏ ዜና ሳይረጋጋ እና ሳይረሳ አሁን ደግሞ የ15 ዓመት ሕጻን ሴት ልጅ፣ ሕጻን ተማሪ በአደባባይ በግልፅ መጥለፍ ተጀመረ?

ሀገሬን ማን ነው አይለፍልሽ ብሎ የረገማት?

@NATIONALEXAMSRESULT
5.1K views19:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-12 22:27:10
#አሽቸኳይ #SHARE #FORWARD
#ጥንቃቄ #ሴትልጅ #ጠለፋ

ዛሬ ከቀኑ 6:40 አከባቢ ይህቺ 15 ዓመቷ የ8ኛ ክፍል ተማሪ የሆነችው ሜላት መሀመድ ከምትማርበት ሀዋሳ ጉዱማሌ ት/ቤት ወጥታ ቤቷ ልትገባ የተወሰኑ ሜትሮች ሲቀራት ሞኖፖል ሰፈር ጋር በሁለት ዳማስ መኪና ሆነው አፍነሞት ከነለበሰችው ዩኒፎርም እና ከያዘችው ደብተር ጋር ጠልፈዋት ተሰውረዋል።
አከባቢው ላይ የነበሩ የአይን እማኞች መኪናዎች ላይ ድንጋይ ወርውረው በመከተል ለማስጣል ቢሞክሩም አልደረሱባቸውም።

ህፃን ሜላት በቅርቡ የሚኒስትሪ ተፈታኝ ስትሆን ከቤት ተልካ እንኳን ወታ አታውቅም! እየጮሀች እና እያለቀሰች ይዘዋት የሄዱበት የመኪና ታርጋ ቁጥር

ዐ1894 ሲ.ዳ እና
05234 ሲዳ ነው።

@NATIONALEXAMSRESULT
5.2K viewsedited  19:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ