Get Mystery Box with random crypto!

Muktarovich Ousmanova

የሰርጥ አድራሻ: @muktarovichousmanova
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 63.57K
የሰርጥ መግለጫ

Ethiopia forever

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2024-05-18 11:51:48
0919268612 እጅግ ታላቅ ቅናሽ ይፍጠኑ፤ ይጠቀሙ
√ ከ 500,000 - 1.4 ሚሊዮን ብር ታላቅ ቅናሽ እንዲሁም 50% የባንክ ብድር
ለቡ መብራት ሀይል

√ ስቲዲዮ - 57 ካሬ
√ ባለ 1 መኝታ - 77 ካሬ
√ ባለ 2 መኝታ - 123, 134, 148, እና 155 ካሬ
√ ባለ 3 መኝታ - 146, 159, 162 እና 181 ካሬ
√ ባለ 4 መኝታ - 177 ካሬ, 183 ካሬ, 187

√ የመዋኛ ገንዳ፣ የህፃናት መጫወቻ፣ ሰፊ ቴራስ፣ አረንጓዴ ስፍራ ያካተተ መንደር እንዲሁም ዘመናዊ የገበያ ማዕከልን አካቶ እርሶን እየጠበቀ ነው።
7.0K views08:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-05-17 20:36:00
100% ያለቁ ቤቶችን  በ 60% ክፍያ ብቻ ከፍለው መኖር/ማከራየት እንደሚችሉ ያውቃሉ? እንግዲያውስ ወደ እኛ ይምጡ!

ስልክ :- 09-82-65-33-15

የዋጋ ዝርዝር በቴሌግራም ቻናሉ ይመልከቱ

https://t.me/GetAsRealEstateA

100% ያለቁ ቤቶችን በ 60% ቅድመክፍያ ቤትዎን መረክብ ይችላሉ።
118 ካሬ ፣ 133 ካሬ ባለ 2 መኝታ
150 ፣ 154፣ 158 ፣ 164 ካሬ ባለ 3 መኝታ

እንዲሁም
ከ 60-85% የተገነቡ ቤቶችን በ 10% ቅድመክፍያ ቀሪ ክፍያውን ከ 2~3 አመት ቀስ እያሉ የሚከፍሉበት አማራጭ
የካሬ ስፋት  አማራጮች
61 እና 65 ካሬ ባለ 1 መኝታ በ 585,000 ብር ቅድመክፍያ
109 ፣115 ፣ 116 ካሬ ባለ 2 መኝታ
144 ፣147፣151 ካሬ ባለ 3 መኝታ

የዋጋ ዝርዝር ፣ አከፋፈል እና መሉ መረጀ በቴሌግራም ቻናሉ ያገኛሉ!

https://t.me/GetAsRealEstateA

ስልክ
09-82-65-33-15
10.0K views17:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-05-17 15:08:48
ጃዋር ለአሜሪካ አምባሳደር የሰላም ጥሪ መንግስት የሰጠው ምላሽ እንዳስገረመው፣ መንግስት ከፕሪቶሪያ ስምምነት በኋላ ግጭቶችን በመነጋጋር እፈታለሁ ያለውን ቃል መቀልበሱ ልክ እንዳይደለ አምርሮ ወቀሰ።

በማህበራዊ ሚዲያ ገፁ ለአሜሪካ አምባሳደር የሰላም ጥሪ አድናቆትን በመቸር፣ መንግሰት ጥሪውን ያልተቀበለበት ሁኔታ ኮንኗል።

የፖለቲካ ምህዳሩ መጥበቡን፣ ብሄራዊ ምክክር በአሁኑ ወቅት ወደማይቻል ደረጃ መውረዱን፣

መንግስት የህዝብ ዝምታን እንደ ድጋፍ መመልከቱ ስህተት መሆኑ፣ ህዝብ ለፖለቲከኞች እድል በመስጠት ዝም ማለቱን በማስታወስ፣ እድሎች ከማምለጣቸው በፊት ወደ ንግግር መመለስ የሚሻል መሆኑን መክሯል።
14.2K viewsedited  12:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-05-17 14:07:36
በቁጥጥር ስር ውሏል!

የአሶሳ ዩኒቨርስቲ ተማሪ በነበረችው ደራርቱ ለሜሳ ግድያ ወንጀል የተጠረጣሪው ግለሰብ በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ እንደሚገኝ የአሶሳ ከተማ አስተዳደር ወረዳ አንድ ፖሊስ ጽ/ቤት አስታወቀ።

የወረዳ አንድ ፖሊስ ጽ/ቤት ኃላፊ ምክትል ኮማንደር በላቸው ፈረደ እንደገለጹት የወንጀል ድርጊቱ የተፈጸው በአሶሳ ከተማ አስተዳደር ወረዳ አንድ ልዩ ቦታው ሰላም ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ዕለቱ ረቡዕ ግንቦት 07/2016 ዓ/ም ከጧቱ በግምት 2:45 ላይ በሟች እና በተጠርጣሪው መካከል በተፈጠረው በሀሳብ ያለመግባባት ምክንያት በአሰቃቂ ሁኔታ ጀርባዋ ላይ በጩቤ በመውጋት የተማሪዋ ህይወት ሊያልፍ ችሏል ሲሉ ተናግረዋል።

ምክትል ኮማንደሩ አክለውም ፖሊስ ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሰረት ወንጀሉን የፈጸመውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ የሚገኝ መሆኑን ገልጸው በቀጣይ የምርመራ ውጤቱን በአጭር ጊዜ ለህዝብ እንደሚገለጽም ተናግረዋል።

በመጨረሻም የወንጀል ድርጊቱ የተፈጸመው ከዩኒቨርስቲው ግቢ ውጪ እና ተጠርጣሪው ከአዲስ አበባ ዱከም ከተማ አቋርጦ ወደ አሶሳ ከተማ ለስራ ጉዳይ በመምጣት የወንጀል ድርጊት የፈፀመ ሲሆን ነገር ግን በአንዳንድ ማህበራዊ ሚድያዎች ድርጊቱ የተፈጸመው በግቢ ውስጥ ነው በሚል የሚሰራጨው እና የብሔር ግጭት አስመስለው የሚወራው ፍጹም ከእውነት የራቀ እና ሁለቱም የአንድ ብሔር ተወላጅ እንዲሁም በጓደኝነት አብረው እየኖሩ የነበሩ መሆኑን ኃላፊው ገልጸዋል።
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው በዚህ ይከታተሉ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ማስታወቂያና ጥቆማ መቀበያ
https://t.me/wasumohammed
14.1K views11:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-05-17 13:49:13
አያት አክሲዮን ማህበር
በሪል እስቴት ፣ በፋይናንስ ፣
በኮንስትራክሽን ግብዓት ፣ በማዕድን
እንዲሁም በሆቴል እና ቱሪዝም ዘርፎች
የተሰማራ ግዙፍ ትርፋማ ድርጅት ነው።

እርስዎም የአያትን አክሲዮን ገዝተው
ዘላቂ ስኬትን እውን ያድርጉ!

ለበለጠ መረጃ:
በ 0912287354 / 0904444670 ይደውሉ

http://t.me/Tsion_won
https://t.me/nvhfjnfdhnojbfedgjn

Whatsapp - https://wa.me/251912287354?text
13.2K views10:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-05-17 09:26:43
የኢትዮጵያ ሽሮ ወጥ ደረጃ እየተዘጋጀለት መሆኑ ተገለጸ

የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኢንስቲትዩት FOOD PRODUCTS IN GENERAL የቴክኒክ ኮሚቴ (TC 91) የኢትዮጵያ ሽሮ ወጥ ደረጃን በማዘጋጀት ላይ ይገኛል ።

ደረጃውን አሳታፊ በሆነ መንገድ እያዘጋጀ እንደሆነ የገለጸው ኮሚቴው የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፣ አዲስ አበባና ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲዎችን ጨምሮ ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚ/ር ፣ የተስማሚነት ምዘና ተቋማት፣ የተለያዩ ማህበራትና አምራቾች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት በደረጃ ዝግጅቱ ተሳታፊ መሆናቸውን ገልጿል ።

የደረጃው መዘጋጀት በንግድ ስርአት ውስጥ ለአምራቾችና ለተጠቃሚው ማህበረሰብ ጥራትን ከማረጋገጥ አንጻር ከሚኖረው ጠቀሜታ ባሻገር ሀገር በቀል የሆነው የሽሮ ወጥ አለም አቀፍ
እውቅና እንዲኖረው የሚያግዝ መሆኑ ተገልጿል።

ደረጃው ሲጠናቀቅ በኢንደስትሪ የታገዘ ምርትን በስፋት ለማምረትና ሰፉፊ ተጠቃሚዎችን የሚያስተናግዱ ተቋማት ጥራቱን የጠበቀ ምርት እንዲያቀርቡ የሚያግዝ እንደሚሆን ይጠበቃል ።

የደረጃ ዝግጅት ሂደቱ በጥሩ ሁኔታ እየተከናወነ እንደሚገኝና በቅርብ ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ ለውሳኔ እንደሚቀርብ ኮሚቴው ገልጿል ።

ምንጭ: የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኢንስቲትዩት
14.4K views06:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-05-16 21:44:00
ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአሜሪካ አምባሳደርን የፖሊሲ መግለጫ ነቀፈ

የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአሜሪካ አምባሳደር ኢርቪን ማሲንጋ በትላንትናው ዕለት የሰጡትን የፖሊሲ መግለጫ “የተሳሳተ” እና “መረጃ የጎደለው” ሲል ነቀፈ። በሰብአዊ መብቶች እና በድርድር ጉዳይ ላይ ያተኮረው የአምባሳደሩ መግለጫ፤ “የኢትዮጵያ እና የአሜሪካንን ታሪካዊ እና ወዳጃዊ ግንኙነት የሚጻረር” እንደሆነ ሚኒስቴሩ ተችቷል።

አምባሳደር ኢርቪን ማሲንጋ ትላንት ረቡዕ ባስተላለፉት የፖሊሲ መልዕክት፤ በኢትዮጵያ ያሉ ሁሉም የታጠቁ ኃይሎች “ጊዜያዊ ሀገር አቀፍ የተኩስ ማቆም” እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበው ነበር። አምባሳደሩ አስር ደቂቃ ገደማ በረዘመ በዚሁ ንግግራቸው ትምህርት ቤቶች፣ የጤና ተቋማት እና የውሃ መሰረተ ልማቶች በታጣቂዎች ኢላማ ሊሆኑ እንደማይገባ አሳስበዋል።

ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ ሐሙስ ግንቦት 8፤ 2016 ባወጣው መግለጫ፤ የአምባሳደሩ መልዕክት በኢትዮጵያ መንግስት ላይ የተሰነዘሩ “ውንጀላዎችን የያዘ ነው” ብሎታል። የአሜሪካው አምባሳደር መልዕክት “መንግስት የሀገሪቱን ጉዳዮች እንዴት በተሻለ መንገድ መምራት እንዳለበት ያልተጠየቀ ምክር” ያካተተ እንደሆነ ሚኒስቴሩ በመግለጫው ወቅሷል።

መግለጫው “የተመረጠ መንግስትን በኃይል ለመገልበጥ የተነሱ” እና “ሰላማዊ ዜጎች በማጥላላት፣ በማፈን እና በማሸበር የሚታወቁ” ኃይሎችን የጠቀሰ እንደሆነ ጭምር ገልጿል። አምባሳደር ማሲንጋ በትላንቱ መግለጫቸው ከጠቀሷቸው ተዋጊ ኃይሎች መካከል የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት፣ የፋኖ ታጣቂዎች እና ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ይገኙበታል።

* * ሙሉ ዘገባውን ለማንበብ ይህን ሊንክ ይጫኑ፦ https://ethiopiainsider.com/2024/13061/
16.0K views18:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-05-15 21:35:21
አሜሪካ እየተናገረች ነው፦

"አሸናፊ በሌለበት ሁኔታ የቀጠለው ጦርነት ለኢትዮጵያ ህዝቦች ካተረፈው ችግርና ጉዳት ባለፈ ይህ ነው የሚባል ውጤት አላመጣም። ስለዚህም አሁን ጊዜው የውይይት ነው። "

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አንባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ
18.4K views18:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-05-15 19:13:26
የስሎቫኪያ ጠቅላይ ሚኒስትር በጥይት ተመቱ፡፡
*****
የስሎቫኪያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሮበርት ፊኮ በተተኮሰባቸው ጥይት ቆስለው ወደ ሆስፒታል መወሰዳቸው ተሰምቷል፡፡

ዛሬ ከሰአት በኋላ በሀንድሎቫ ከተማ በተተኮሰባቸው ጥይት ጠቅላይ ሚኒስትሩ መቁሰላቸውን የስሎቫኪያ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።

ከጥቃቱ ጋ በተያያዘ አንድ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር መዋሉንም የሀገሪቱ የዜና ምንጮች ገልጸዋል፡፡
18.4K views16:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2024-05-15 16:07:13
ሰላም የሃገሬ ልጆች በያላችሁበት ሰላም ይብዛላችሁ። ዶክተር ሀብታሙ እባላለሁ። ኦሮምኛን በራሴ መንገድ ተምሬ መንገዴን ለሌሎች ኢትዮጵያውያን ለማሳየት የሚረዳ Riqicha/ሪቂቻ የተሰኘ መጽሐፍ አዘጋጅቻለሁ።

Riqicha/ሪቂቻ ለአፋን ኦሮሞ ጀማሪወች የቋንቋውን ህግ እና አጠቃቀም በአማርኛ:በእንግሊዝኛ እና በኦሮምኛ በቀላሉ ግን በጥልቀት ለማስተማር የተዘጋጀ መጽሐፍ ነው። መጽሐፉን እንዴት እና ለምን እንዳዘጋጀሁት ማወቅ ለምትፈልጉ በዚህ ሊንክ ይችን ዘገባ ተመልከቱ፡ (https://www.press.et/?p=87024)

• Riqicha/ሪቂቻ መጽሐፍ አዲስ አበባ ውስጥ የተወሰኑ መጽሐፍት ቤቶች ውስጥ ይገኛል።
• የመጽሐፉን ትምህርቶች ከዚህ በታች ባሉት የማህበራዊ ትስስር ገጾች መከታተል ትችላላችሁ።
1. Telegram Chanel Link: t.me/riqichaOromooGrammar
2. you tube Chanel Link: https://youtube.com/@doctorhabtamug.jenberei?feature=share8

ኑ ኦሮምኛን አብረን እንማር!
Koottaa Afaan Oromoo waliin haa barannu!
17.6K views13:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ