በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን የጥበበ ዋጋዋ ከቀይ ዕንቊ ይበልጣል ኢ.ዩ 28÷18 ከወር ወር አጓጊነቱ እየጨመረ እናንተ ውድ ታዳምያንን አያዝናና ቁም ነገር እያስጨበጠ የቀጠለው ምሴተ ጥበባችን በወርኃ ሰኔም ወደ እናንተ ሊደርስ ቀኑን በመጠባበቅ ላይ ይገኛል ። በዕለቱም : መነባነብ ፣ ግጥም ፣ ወግ እንዲሁም ከወር እስከ ወር በጉጉት የሚጠበቀው በሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላት መካከል የሚደረገው ጥያቄና መልስ ሰዓቱን ጠብቆ ይቀርባል ሰዓት ከ 11:30 ጀምሮ ቦታ በመሠረተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት አዳራሽ ቀን በ 25/10/14 (ቀዳሚት ሰንበት) 304 views18:45