መዝሙር ፩፮: ጌታ ዘመንን ለወጠልን/2/ አምላክ ዘመንን ለወጠልን ምድርን የጎበኘ ለወጠልን በቸርነትህ ።።።።።።።። ወራቱን ዓመቱን ።።።።።።።።። ትቀይራለህ ።።።።።።።።። ጥሙን ታረካለ ።።።።።።።።።። ዉሀ ትሞላለ ።።።።።።።።።። በብልፅግናህ ።።።።።።።።።።። ትባርካታለ ።።።።።።።።።።። /አዝ ===== ምድርም በደውሰብ ለወጠልን ጠግቦል በእጅህ ።።።።።።። ተራሮች እረኩ ።።።።።።።። በነጠብጣብህ ።።።።።።።። ማስተማሪያወች ።።።።።።።።። መንጋዕ ለብሰዋል ።።።።።።።።።። በእግዚአብሔር ወንዞች ።።።።።።። ዉሀ ተሞልተዋል ።።።።።።።።። /አዝ ===== ለሰዉ በህይወቱ ለወጠልን ፀሀይ አዉጥተሀል ።።።።።።። በቀኑ ላይ ቀንን ።።።።።።።።። ጨምረ ሰተሃል ።።።።።።።።። የድካሙን ፊሬ ።።።።።።።።።። እየባረክለት ።።።።።።።።።።። ተበዛለታለ ።።።።።።።።።።። እግሩን እስከ ሽበት ።።።።።።።።። /አዝ ===== የሰዉ ልጅ ቢጨነቅ ለወጠልን ነገን ለመሰንበት ።።።።።።።።። እድሜሜ እድሜ አዮንም ።።።።።። ያላንተ ቸርነት ።።።።።።።።።። የዘመናት ጌታ ።።።።።።።።።።። አንተ በመሆን ።።።።።።።።።።። የእድሚያችን ቁጥር ።።።።።።።።።። አለ በመዝገብህ ።።።።።።።።።።። /አዝ ===== አሮጌውም አልፎል ለወጠልን መቶል አዲስ ዘመን ሁላችን በተስፋ አዲስ ሰው እንሁን በንስሀ ፀጋ በስራ በርትተን በእግዚአብሔር ቸርነት ገና እንኖራለን https://t.me/maheberat 681 viewsNata , edited 14:55