የዘይት ነገር! ዛሬ ከረፋዱ 5 ሰዓት አካባቢ በባሕር ዳር ግሽ አባይ ክ/ከተማ ከህብረተሰቡ በተገኘ ጥቆማና ክትትል በርካታ የምግብ ዘይት ተደብቆ ተገኝቷል፡፡ ፖሊስ እያደረገ ያለውን ክትትል እያበረታታን ህብረተሰቡ መሰል ድርጊቶችን ሲያስተውል ለሚመለከተው አካል ጥቆማ ማድረግ ይገባል። ህገወጥ ድርጊትን በጋራ እንከላከል! ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ዩቱዩብ https://bit.ly/34Dxk7J ቴሌግራም https://t.me/KuruMediaNetwork ፌስቡክ https://fb.com/KuruMediaNetwor 124 views08:59