Get Mystery Box with random crypto!

ጄይሉ ቲቪ // Jeilu Tv

የቴሌግራም ቻናል አርማ jeilumedia — ጄይሉ ቲቪ // Jeilu Tv
የቴሌግራም ቻናል አርማ jeilumedia — ጄይሉ ቲቪ // Jeilu Tv
የሰርጥ አድራሻ: @jeilumedia
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 4.34K
የሰርጥ መግለጫ

የጄይሉ ሚዲያ ቤተሰብ ስለሆኑ እናመሰግናለን ። የተለያዩ መረጃዎችና እውቀቶች ይገበያሉ ። ተቀላቀሉን ! Facebook: https:// Jeilumedia.com
Telegram: https://t.me/Jeilumedia
E-mail: jeilumedia@gmail.com
Subscribe: https://www.youtube.com/c/JeiluTube/videos
t.me/Jeilumedia

Ratings & Reviews

2.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2022-08-27 20:09:32

171 views17:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 18:35:47
201 views15:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 18:35:36 በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ የተመራው ልዑካን ቡድን ነጃሺ (አፍሪካ አንድነት) ኢስላማዊ ኮሌጅና መስጂድን ጎበኘ።

በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሸይኽ ኢብራሂም ቱፋህ እና ተ/ም/ፕረዚዳንት ሸኽ አብዱልከሪም ሸኽ በድረዲን የተመራው ልዑካን ቡድን ከአፍሪካ ሕብረት ፊት ለፊት የሚገኘውን ነጃሺ (የአፍሪካ አንድነት) መስጂድና ኢስላማዊ ማዕከል ይፋዊ ጉብኝት አደረገ።

የልዑካን ቡድኑ የጠ/ም/ቤቱን አመራሮችና ሥራ አስፈጻሚዎች ጨምሮ ከአዲስ አበባና ኦሮሚያ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት አመራሮች እንዲሁም ታዋቂና በጎ አድራጊ ግለሰቦች የተውጣጣ መሆኑ የታወቀ ሲሆን የጉብኝቱ ዋና ዓላማም ቦታው ያለበትን ሁኔታ በማየት በቅርቡ ለታቀደለት ዓላማ እንዲውል እንቅስቃሴ መጀመሩን ለማብሰር መሆኑንም የጠ/ም/ቤቱ ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ገልጸዋል።

የአዲስ አበባ እ/ጉ/ከፍተኛ ም/ቤት ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሱልጣን አማን ማዕከሉ በሐገራችን የተገኘውን ለውጥ ተከትሎ ክቡር ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ደረጃውን የጠበቀ ኢስላማዊ ማዕከል ሆኖ እንዲያገለግል ለህዝበ ሙስሊሙ በገቡት ቃል መሠረት 30,000 ካሬ መሬት እንዲሰጥ ማድረጋቸውን ጠቅሰው ለዚህ ተግባራቸውም ላቅ ያለ ምስጋና እንደሚገባቸው በጉብኝቱ ማብቂያ ላይ ተናግረዋል።

ጠ/ም/ቤቱና የአ/አ/እ/ጉ/ከ/ምክር ቤት በጋራ በአፍሪካ መገለጫ የሆነውን መስጂድና ማዕከል እንደሚገነባ ገልጸው ከአቅም ጋር ተያይዞ ግንባታው ላይካሄድ ይችላል ለሚለው የህዝበ ሙስሊሙ ስጋት በጎ አድራጊዎች ለበጎ ሥራ እየተሽቀዳደሙ መሆናቸውን ያበሰሩት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም አያይዘውም የዋናው ግንባታ አርክቴክቸራል ዲዛይን አማራጮች ለሥራ አስፈፃሚ እየቀረቡ ሲሆን የወቅቱን የአጥር ግንባታ በወንድም ኻሊድ የራስ ተነሳሽነት መጀመሩን አስታውቀዋል።

ስለአጥር ግንባታው ወንድም ኻሊድ በበኩሉ የአጥር ግንባታውን እየሠሩ ያሉት ባለሙያዎች በርሱ ፋወንዴሽን ከጎዳና ተነስተው የሰለጠኑ መሆናቸውንና እስከ 1.7 ሚሊየን ብር የሚያስፈልግ ሲሆን 1.2 ሚሊየኑ በወንድም ኻሊድ ፋውንዴሽን የሚሸፈን ሆኖ ቀሪው 500ሺ ብር የነጃት ቤተሰቦች ኑራ ፍሬሽ መሸፈኑም ተወስቷል።
260 views15:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 20:01:38

222 views17:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 17:48:18

229 views14:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-25 18:50:35 እለታዊ ዜናና መረጃ ጄይሉ 45 ነሐሴ 19 ቀን 2014 በጄይሉ ቲቪ ምሽት 2፡00 ይጠብቁን!! ||Daily News jeilu tv 25-Aug -22 #ethiopianews

253 views15:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-25 14:18:09

263 views11:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-24 20:00:15

295 views17:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-24 19:00:30
271 views16:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-24 19:00:19 የሳዑዲ ኤንባሲና የኢትዮጰያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በትብብር በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ላይ ምክክር አደረጉ።

የሳኡዲ ኤምባሲ አምባሳደር ዶ/ር ፈአድ ቢን ኡበይዲላሂ አል ሁሜይዳኒ ፤ ከኢትዮጰያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ዋና ፕሬዝደንት ሸይኽ ሀጅ ኢብራሂም ቱፋ፣ የምክር ቤቱ ምክትል ፕሬዝደንት ሽይኽ አብዱልከሪም ሸይኽ በድረዲን፣ እንዲሁም ዋና ፀሐፊ የሆኑት ሸይኽ ሐሚድ ሙሳ በሳዑዲ አረቢያ ኤንባሲ በመገኘት የውይይትና የትውውቅ ፕሮግራም አከናውነዋል።

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በጋራና በትብብር በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ላይ ምክክር በተካሄደበት ፕሮግራም የሳኡዲ መንግስት ለሀገራችን ዘርፈ ብዙ ተግባራትን በማገዝ ለሚያከናውነው ድጋፍ እንዲሁም በሙስሊሙ ማህበረሰብ ጉዳዮች ዙሪያ ለሚያበረክተው አስተዋፅኦ ምስጋና የቀረበ ሲሆን ይህንን በጎ ተግባር በተጠናከረ መልኩ ለማስቀጠል መሰራት እንዳለበት የውይይቱ አንኳር ነጥብ ሆኗል።
254 views16:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ