Get Mystery Box with random crypto!

በረንዳውን ለቃ ወደእነሱ ተጠጋች..በውድቅት ለሊት ባልተለመደ ሁኔታ ግቢ ውስጥ ሲያዬት ሁለቱም ግራ | ✍ ልብ ወለድ በፅዮን ✍ fiction ❤️😘

በረንዳውን ለቃ ወደእነሱ ተጠጋች..በውድቅት ለሊት ባልተለመደ ሁኔታ ግቢ ውስጥ ሲያዬት ሁለቱም ግራ በመጋባት እርስ በርስ ተያዪ...አንደኛው ወደእሷ ተራመደ
"እመቤቴ እባክሽ ወደመኝታሽ ተመለሺ...እንድትወጪ እንደማንፈቅድልሽ ታውቂያለሽ..ለዛውም በዚህ ሰዓት?"
"እኔ መች ልውጣ አልኩ?"
"ይቅርታ አድርጊልኝ እንደዛ መስሎኝ ነው...ታዲያ ምን እንርዳሽ?"
‹‹አይ የሆነ የመንጓገጓት ድምፅ ግቢው ውስጥ የሠማው መስሎኝ ነው..!ሁሉ ነገር ሰላም ነው ግን?"
….ፈገግ አለ
‹‹<ምነው ጥያቄዬ ያስቃል እንዴ?››
"አረ በፍፁም...ግን ይሄው በግልፅ እንደምትመለከቺው ስራችንን በንቃት እየሠራን ነው ...ወፍ እንኳን ብትሆን ከእይታችን ተሠውራ ወደዚህ ግቢ ዘልቃ መግባት አትችልም..እና ምን አልባት በእንቅልፍ ልብሽ ድምጽ የሠማሽ መስሎሽ ነው... አሁን እኔ የምመክርሽ ልክ እንደወላጆችሽ በእኛ ላይ እምነትሽን ጥለሽ ያለምንም ስጋት የሠላም እንቅልፍሽን እንድትተኚ ነው።››
በተራዋ እሷ ፈገግ አለች
"ምነው አላመንሺኝም?"
‹‹አረ በደንብ አምኜሀለው..በሉ ደህና እደሩ›› አለችና ፊቷን አዙራ ወደ ቤት ተመለሰች..‹‹እንዴት አድሮጎ ነው ከእይታቸው ተሰውሮ ሊገባ የቻለው?ይሄን ያህል እንዳጃጅላቸው ቢሰሙ ምን ይሰማቸዋል?››እነዚህንና መሠል ገራሚ ጥያቄዎችን በምናቧ እያብሠለሠለች የሳሎኑን በራፍ እንደነበረ መልሳ በመቀርቀር ድምፅ ላለማሠማት እየተጠነቀቀች ወደ ኪችን ሄደች‹‹...ምን አልባት ምግብ ከቀመሠ ረጅም ጊዜው ይሆናል ..ሊረብ
በው ይችላል›› በማለት የተወሰነ ምግብና የሚጠጣ ነገር ይዛ ወደ ክፍሏ ተመለሰች .፡፡
ከፍታ ስትገባ ክፍል ውስጥ የለም ፡፡ አመዷ ብን አለ"ተመልሶ ሄደ እንዴ?"አንገቷን ወደላይ ቀስራ ተመለከተች …በሽንቁሩ ወደላይ ስታማትር ከሰማዩና ሰማዪ ላይ ከተንጠባጠብት ከዋክብት ውጭ የሚታይ ምንም ነገር የለም።የያዘችውን ምግብና መጠጥ ጠረጰዛ ላይ አስቀምጣ በራፍን መልሳ ቀረቀረችና ተንደርድራ ወደ ሻወር ቤት በመሄድ በራፍን በልቅጣ ከፈተችው
..ረጂም የእፎይታ ትንፋሽ ተነፈሰች..."አለህ?"አለችው፡፡ መለመላውን ቆሞ ከላይ በሚፈሰው ውሀ ሰውነቱን በማስገረፍ ላይ ያለውን ጉብል ወጣት
የሻወሩን ውሀ ዘጋና"ምነው እንድሄድ ጠብቀሽ ነበር እንዴ?"
‹‹አረ በፍፅም "አለችው ልስልስ ባለ ሰርሳሪ ድምፅ....
.ወደ እሷ ተንቀሳቀሰ...ወደኃላዋ ለመንቀሳቀስ አሰበች… ግን ደግሞ ልክ በእጆቾ ከያዘቻቸው የሻወር በራፍ ጋር አቆራኝተው እንዳሰሯት ነገር ምንም ማድረግ አልቻለችም..ቀኝ እጇን ያዘና እየጎተተ ወደ ውስጥ አስገባት‹‹...ምን ሊያደርገኝ ይሆን?››የልቧ ምት በእጥፍ ጨመረ"በቃ ሊገድለኝ ነው..."ብርክ ያዛት ...ምንም ለመታገል አልሞከረችም...ከእሱ የሚመጣውን ማንኛውንም ነገር ሁሉ በፀጋ ለመቀበል ከወሰነች ቆይታለች...ይሁንና አሁን እንዲህ የቁርጡ ቀን ሲመጣ በፍራቻ ጣር ከመቃተት ልታመልጥ አልቻለችም..አይን አይኑን እያየች በሚለማመጥ አንደበት"እስቲ ምን አስቸኮለህ?" አለችው፡፡
"ለምን አልቸኩል...በጣም እኮ ናፍቀሺኛል"
"ሰው የናፈቀውን ለመግደል እንዲህ አይቸኩልም"
"የምን መግደል...?ዛሬ የማፈቀር እንጂ የመግደል ሙድ ላይ አይደለውም።"
ወደራሱ ጎተታትና ከራቁት ሠውነቱ ጋር አጣበቃት ...ትንፋሽ እስኪያጥራት ከንፈሮቾን መጠጣቸው...ከዛ ከራሱ አራቃትና የለበሰችውን ጋወን ከላዬ አውልቆ ወለሉ ላይ ወረወረው...ላመል ያህል ሰውነቷ ላይ በተጣለ ስስ ቢጃማ ብቻ ቀረች..
…መልሶ ወደራሱ ጎተታትና ከጠንካራ ደረቱ ላይ ለጠፋት...ጠቅላላ የሠውነቱ ልስላሴ ሲመቻት ከታች ግን ቆረቆራት .."".አፍቅረኝ...በጣም እንድታፈቅረኝ እፈልጋለው"አለችው..፡፡
"በዛ ጥርጣሬ አይግባሽ...በነፍሴ ጭምር ነው የማፈቅርሽ...እሱን ደግሞ በደንብ ታውቂያለሽ"አያለ ሻወሩን ከፈተው..ሿሿሿዋዋዋዋዋ...እንዳቀፋት በቀጥታ ቆሙ..ከሻወሩ ጭንቅላት እየተበታተነ ወደታች እየተስፈነጠረ የሚረግፈው ውሀ በሁለቱ ጭንቅላት ጋር እየተላተመ መላ ሰውነታቸውን ያረሰርስ ጀመር ...ቀኝ እጅን በወገቧ አሽከርክሮ እንዳቀፋት በግራ እጅ ቢጃማውን ከታች ጀምሮ ወደላይ መሠብሠበብ ጀመረ..ከዛ ወደላይ ሰበሰበ..በሁለት እጅ ወደላይ በመሳብ በጭንቅላቷ ሞሽልቆ በማውለቅ ልክ እንደ ጋወኑ ወለሉ ላይ ወረወረው...ቀኝ እጅን መልሳ በወገቧ ዙሪያ አሽከረከረና አቀፋት ..ከሰውነቱ ጋር ያለርህራሄ በኃይል አጣበቃት ..ጡቶቾ ተጨፈለቁ....ቃተተች....ግራ እጅን በፓንቷ እና በመቀመጫዋ መካከል ሰነቀረቸው........የሆነ ህልም ውስጥ ያለች ነው የመሠላት...ለመጀመሪያ ጊዜ ድንግልናዋን ባስወሰደች ቀን የተሠማት አይነት ውጥረት ውስጥ ነው የገባችው..ጉጉት...ፍር
ሀት...ደስታ...ዝብርቅ ያለ የሚያንሳፍፍ ስሜት....ይሄ ስሜት ለቢላል ካላት የተለየ ፍቅር ይሁን ወይስ ከወንድ ጋር መተኛት ካቆመች አመት በላይ ስለሆናት አልገባትም....ከንፈሯን በረጅሙ ሲመጣቸው..ከጠንካራ ደረቱ ጋር አጣብቆ ጡቶቾን ሲጨፈልቃቸው..ቀኝ ቂጧን በግራ እጅ ጭምቅ ሲያደርጋት..እና እንትኑ ጭኗ መካከል ድንገት ገብቶ ሲርመሠመስ...እነዚህን ሁሉም ልክ እንደሙሉ ባንድ ህብራቸውን ጠብቀው በተመሳሳይ ጊዜ ሲፈፀሙ....ሲፈን በዛው መጥፋት ማለት ነው የተመኘችው....ሳትነቃ ለዘላለም በዛ ስሜት ውስጥ መቆየት..፡፡

ይቀጥላል.....


ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ

ቻናላችንን ይቀላቀሉ
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj