“ችግር ደርሶበት ችግሩን ሰዎች እንዲቀርፉለት በማሰብ ብሶቱን ለሰው ያሰማ፤ ችግሩ አይቀረፍለትም፣ በጌታው በመመካት ችግሩን አላህ ላይ ያሳረፈ፤ በፍጥነት አላህ የተብቃቃ ሀብት ይሰጠዋል፣ ወይ ቅርብ ሀብታም ዘመድ በመሞቱ ይወርሳል፣ አሊያም በፍጥነት ባለፀጋ ያደርገዋል”። ሰሒህ አቢ ዳውድ (1645) 179 views(✿◠‿◠ )∙∙∙∙∙· ᵒᴼᵒ ∙∙∙∙∙· ᵒᴼᵒ There is no true God but Allahᵒᴼᵒ, 10:10