Get Mystery Box with random crypto!

ሐምሌ 02/2014 ዓ.ም የ1443ኛው የኢድ አል አደሃ (አረፋ )በዓል በጉመር ወረዳ በተለያዩ አ | የጉመር ወረዳ መንግስት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት

ሐምሌ 02/2014 ዓ.ም

የ1443ኛው የኢድ አል አደሃ (አረፋ )በዓል በጉመር ወረዳ በተለያዩ አካባቢዎች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።

በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ከሚከበሩ አበይት በዓላት አንዱ የአረፋ በዓል ሲሆን 1443ኛው የኢድ አል አደሐ አረፋ በዓልን በጀመዓ ሶላት በወረዳው በተለያዩ አካባቢዎች በድምቀት ተካሂዷል።

የሰላት ፕሮግራሙ በሰላም ተጠናቆ ህዝበ ሙስሊሙ ወደ ቤቱ ተመልሷል።

በድጋሚ ኢድ ሙባረክ


https://www.facebook.com/100068870753847/posts/pfbid0MMsBT9HPFVXhzxmXr1BNCqkSvS9JGDaExmNu6ruGqoGgmwim6VXTbv1ZVF6Rzxqul/?app=fbl