24 ሰዓት ሞቅ ደመቅ ብላ የምትውለው የኢትዮጵያ ከተማ አወዳይ #FastMereja ከአዲስ አበባ 500 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ትገኛለች፣ በአወዳይ ከተማ ቀንም ምሽትም አንድ ነው ፀሐይ አትጠልቅም ይባላል። በአንድ ቀን ብቻ በጫት ግብይት በዚህ ከተማ ከ20 እስከ 30 ሚሊዮን ብር ይብይት ይፈፀማል ተብሎ እንደሚገመት የከተማው መስተዳደር ይገልፃል። @fastmereja 5.8K views17:12