ጨረቃ በመታየቷ የዙልሒጃ ወር ነገ ጁምዓ አንድ ብሎ ይጀምራል! የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል ሰ | FastMereja.com
ጨረቃ በመታየቷ የዙልሒጃ ወር ነገ ጁምዓ አንድ ብሎ ይጀምራል!
የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል ሰኔ 9 ዕለተ እሁድ እንደሚከበር ታውቋል፣ አስሩን ቀናት በመልካም ስራ እናሳልፋቸው ሲል ኡስታዝ አቡበከር አህመድ መልዕክት አስተላልፏል።
***
ትክክለኛው የቴሌግራም ገጻችን ይህ ነው
https://t.me/fastmereja
https://t.me/fastmereja