የኢዜማ አንደኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) አንደኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ዛሬ ሰኔ 26 ቀን 2014 ዓ.ም ባደረገው የአመራሮ ምርጫ አቶ አበበ አካሉን የኢዜማ ዋና ፀሀፊ አድርጎ መርጧል፡፡ ሰኔ 26፣ 2014 ዓ.ም #ኢዜማ #ኢትዮጵያ 1.1K views21:25