Get Mystery Box with random crypto!

የኢዜማ አንደኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) አንደኛ መደበ | የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)

የኢዜማ አንደኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) አንደኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ዛሬ ሰኔ 26 ቀን 2014 ዓ.ም ባደረገው ምርጫ ፕ/ር ብርሀኑ ነጋን እና አርክቴክት ዮሐንስ መኮንንንየኢዜማ መሪ እና ምክትል መሪ አድርጎ መርጧል፡፡

ሰኔ 26፣ 2014 ዓ.ም
#ኢዜማ
#ኢትዮጵያ