" የዱባይ በረራ ቅዳሜ ይጀምራል " - የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመጪው ጥር 21 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ተቋርጦ የነበረውን በረራ ወደ ዱባይ እንደሚጀምር ዛሬ አሳውቋል። ተጓዦች የጉዞ ምዝገባ ለመያዝ ይህንን https://www.ethiopianairlines.com/aa/ethiopian-app ማስፈንጠሪያ መጠቀም እንደሚችሉ አየር መንገዱ ጨምሮ ገልጿል። 285 views16:42