-በአባቶቻችን ጥበብ በተሞላበት አካሄድ፣ በገዳማውያን ጸሎት፣ የምእመናን ልቅሶ መነበረ ጸባዖት ደርሶ መልስ አሰጥቶናል፡፡ ይትባረክ እግዚአብሔር አምላከ አበዊነ! "በቅርቡ በቤተ ክርስቲያናችን ተከስቶ የነበረው ችግር በቀኖና ቤተ ክርስቲያን መሰረት ተፈቷል" ---የቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ - "ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በሦስቱ አባቶች መመለስ እግዚአብሔርን ታመሰግናለች"--- ብፁዕ አቡነ አብርሐም @የታሰሩት አገልጋዮችና ምእመናን ይፈቱ፡፡ ፍጻሜውን ያሳምርልን 855 viewsየኤፍሬም እይታዎች, 17:01