“አፌ ጥበብን ይናገራል፥ የልቤም አሳብ ማስተዋልን።”-መዝሙር 49፥3 ታላቅ መንፈሳዊ የስነ-ፅሁፍ ምሽት ማቴ 17፥4 የደ/ሰ/በዓለ እግዚአብሔር ቤ/ክ ሰ/ት/ቤት የመሠናዶ ተማሪዎች ግቢ ጉባኤ የፊታችን አርብ "ቡሄ እና ሌሎችም" በሚል ርዕስ ልዩ የስነ-ፅሁፍ ምሽት አዘጋጅቶ ይጠብቅዎታል። በዕለቱ:- ፅሁፎች ግጥሞች መነባንብ ተውኔቶች ዝማሬ እና መሰል ለነፍስ ስንቅ የሆኑ መርሀ ግብራት ተካተውበታል። እርስዎም በእለቱ በመገኘት የመርሀግብሩ ተካፋይ ይሆኑ ዘንድ በልዑል እግዚአብሔር ስም ተጋብዘዋል። ቀን፦ 20/12/2014 ዓ.ም ሰዓት፦ 9:30 ቦታ፦ደ/ሰ በዓለ እግዚአብሔር ሰ/ት/ቤት አዳራሽ አዘጋጅ ፡ የደ/ሰ/በዓለ እግዚአብሔር ሰ/ት/ቤት የመሰናዶ ተማሪዎች ግቢ ጉባኤ በሰ/ት/ቤቱ የተከፈቱ የማኅበራዊ ሚዲያ ገጾቻችን ተቀላቅለው ይከታተሉ ፤ ለሌሎች ኦርቶዶክሳውያንም ይላኩ... Instagram + Facebook + Telegram YouTube - www.youtube.com/c/DebreSelamBealeEgziabhier 382 views18:36