ሰሞኑን በከተማችን ባሕርዳር Ours ካፌ በሚባል ቦታ የሠራተኛዋን ሥዕለ ማርያም እና የጸሎት መጽሐፍ ቀምቶ በመቅደድ ከፎቅ በመወርወር የተፈጸመው አጸያፊ ተግባር ዙሪያ በብፁዕ አባታችን አቡነ አብርሃም የተላለፈ መልእክት በዩቲዩብ ገጻችን ይመልከቱ የባሕረዳር ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሚዲያ @AndnetMedia @EOTCBDSSU • #ዩቲዩብ #YouTube 130 views17:11