የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በነገው ዕለት 3ኛ ዙር የ40/60 እና 14ተኛ ዙር የ20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች የዕጣ አወጣጥ ስነ – ስርዓት ያካሄዳል! የዕጣ አወጣጥ ስነ ስርዓቱም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤና የሚመለከታቸው የከተማው ከፍተኛ አመራሮችና ታዛቢዎች በተገኙበት እንደያሚካሄድም ከወጣው መርሀግብር ለመረዳት ተችሏል፡፡ 693 views07:53