SCHOOL Of Aygoda! ስኩል ኦፍ አይጎዳን ወክላ በአዲስ አበባ ደረጃ በኢትዮ ማት ኦሎምፒያድ የሒሳብና የታለንት ውድድር የተካፈለቸው ተማሪ ሔመን ፡ስለሺ ከአዲስ አበባ 2ኛ በመውጣት ሜዳልያ አምጥታለች! #እንኳን_ደስ_አላችሁ!! ሔመን ጀግኒት ነሽ በርቺ የኛ ልጆች ገና ታኮሩናላችሁ! @BBN_info 566 viewsedited 18:23