ዘራፍ ! ዘራፋ ! ደም ደም ሸተተኝ ሳይነጋ ማልዶ ወገኔን ሳየዉ እንደበግ ታርዶ ! ምንድን ነዉ ጉዱ ምንድን ነዉ እዳዉ ? በአባቶቹ ርዕስት የሚሳደደዉ ! መተከል ጫካዉ ይጨሳል ጭስ አንድም ሊቆላ አልያም ሊታመስ ! ካሳ ቢሞትም ተወልዷል ካሳ ግርሽርሽ ድምጹ ሙት የሚያስነሳ ! ለወዳጁ ወይን ለጠላት ወይኔ ፈርፍረህ ርገጠዉ እንደ ጠመኔ ! ልጋዉ ቅልጥሙን አልያም ደረቱን በጉማጅ ገላዉ ይዉጣ ዳገቱን ! ይርከፍከፍለት ደሙ ለሰይጣን አታቆላምጠዉ ገፍቶህ የመጣን ! #እትትትትትትትትትትትትት የአባ ታጠቅ ልጅ የጌቶች ጌታ የፀጉር ሽበት ለይቶ የሚመታ ! አንድ ርሳስ ልኮ ሺ የሚያበላሽ በአይኑ ርግብግቢት ዘር የሚያኮላሽ ! ወንዶች ቢሞቱም ተወልዷል ወንዱ ለሺ ችምፓዚ ይበቃል አንዱ ! ክንድህ ብቻ ነዉ የክብርህ ጌታ ግንባር ግንባሩን ነጥለህ ምታ ! ካራራ ሆዱ ፍቅርን ስትሰብከዉ እንደ ዳቦ ሊጥ ረግጠህ አቡካዉ ! ባሩድ ሲሸተዉ በጆሮ ግንዱ ከኔና ከሱ ይለያል ወንዱ ! ደም ነዉ ራቱ ስጋ ነዉ ቁርሱ ጠላት ማሸናት ያ አባት ነዉ ዉርሱ ! አንዱ እየሞተ አይኖርም አንዱ መቀልጠም እንጅ እያሳደዱ ! ታጠቅ ጎጃሜዉ ተነስ ጎንደሬ ተነስ ጉራጌ ተነስ የኢትዮጵያ ልጆች አንወድምና ሀገር ስትጠፋ ተነስ ተነስ ደቡብ መጤ ጉሬዛ ሰፍሯል በሀገሬ ! ያን የእፍኝት ልጅ ምድረ ዉርግርግ አሳደዉ እንዳዉሬ ረደዉ እንደ በግ ! ብንጠላዉ እንጅ ደም መፋሰሱን ከናፈቀማ ይቀምሳል ምሱን ! ከወንድም ወንድ ያዉም ያንበሳ አሻፈረኝ ሲል ጭስ የሚያስነሳ ! መች ጠፋ ተኳሽ መች ጠፋ ነፍጥ እንደ ዉልክፍ በቁሙ የሚልጥ ! ሽባ ነዉ እጁ ገና አለመደም አሳየዉማ እንዲሸተዉ ደም ! ብረት ሲተሻሽ እሳት ይነዳል የአማራይቱ ልጅ በለዉ ይወዳል ! አሳየዉና ደሙ እስኪ ሞቀዉ ልክ ያጣዉ ሁሉ ልኩን ይወቀዉ ! #እምቢ _ እምቢ _ እምቢ ! 370 viewsEden, 16:30