የእግዚአብሔር ቃል ጉልበት ▷▻▹◈◈◈◃◅◁ አልችልም ስትል ፦ ◉ በሰው ዘንድ የማይቻል በእኔ ዘንድ ይቻላል ይልሃል። (ሉቃስ 18፥27) ደክሞኛል ስትል፦ ◉ አሳርፍሃለው ይልሃል። (ማቴዎስ 11፥28-30) ማንም አይወደኝም ስትል፦ ◉ እወድሃለሁ ይልሃል። (ዮሐንስ 3፥16) አቅቶኛል መቀጠል አልችልም ስትል፦ ◉ጸጋዬ ይበቃሃል ይልሃል። ( 2ኛ ቆሮንቶስ 12፥9) መንገድ መለየት ከብዶኛል ስትል ፦ ◉በምትሄድበት መንገድ እመራሃለሁ ይልሃል። (መዝሙር 32፥8) ምንም ማድረግ አልችልም ስትል ፦ ◉ኃይልን በምሰጥህ በእኔ ሁሉን ትችላለህ ይልሃል። (ፊሊጵስዩስ 4፥13) ብቃት የለኝም ስትል ፦ ◉ብቃት አለህ ይልሃል። (2ኛ ቆሮንቶስ 9፥8-9) ይሄ ለእኔ አይገባኝም ነበር፣ ለምን እኔ ላይ ሆነ ስትል ፦ ◉ነገር ሁሉ ለበጎ ነው ይልሃል። (ሮሜ 8፥28) ራሴን ይቅር ማለት አልችልም ስትል፦ ◉እኔ ይቅር እልሃለሁ ይልሃል። (1ኛ ዮሐንስ 1፥9) ꜱʜᴀʀᴇ ꜱʜᴀʀᴇ ꜱʜᴀʀᴇ 𝐉𝐎𝐈𝐍 𝐔𝐒 @zilivingword @zilivingword 571 views., 19:20