ትናንት ፍርድ ቤት የቀረበችውና በግፍ ታስራ የምትገኘው ብርቱዋ ጋዜጠኛ - ገነት አስማማው ለችሎቱ ይህን አለች ፦ ".... በማንነቴ ከደረሰብኝ ጥቃት በተጨማሪም በሴትነቴ ላይ የደረሰብኝ ጾታዊ ትንኮሳ እንዳለ ለፍርድ ቤቱ አቤቱታ ባቅርብም ፍ/ቤቱ ችላ ብሎ እያለፈብኝ ነው!” የተቀበረች ፍትህ ቀባሪዎቿን ትቀብራለች! ፍትህ በግፍ ታስረው ለሚገኙ በአስርት ሺዎች ለሚቆጠሩ የህሊና እስረኞች! 6.2K views13:19