የረሐብ አድማ ላይ ናቸው! "ሽብር፣ ሁከትና ብጥብጥ እንዲሁም ወቅታዊ እየተባለ የአማራ ምሁራንን ፣ የማኅበረሰብ ተወካዮችን ፣ ጋዜጠኞችን ወጣቶች እና የቀን ሠራተኞችን ማሰር ይቁም" በሚል እነ ረ/ፕ ሲሳይ አውግቸውን ጨምሮ 40 የሚሆኑ እስረኞች ከግንቦት 7/2015 ዓ.ም ጀምሮ የ3 ቀናት የረሃብ አድማ ላይ መሆናቸውን ጠበቃቸው አስታውቋል። //ጋዜጠኛ በለጠ ካሳ// 3.8K views15:25