ምን ማለት እንደሚቻል አላውቅም ! ምንም አለማለትም አልተቻለም! የክልሉ መንግሥት ለሌላ ችግር በመፍጠር ፥ ለችግሮች መፍትሔ ማምጣት እንደማይቻል የተረዳው አይመስለኝም ! ህግና ስርአት ለማስከበርምኮ ስሜትና ማንአለብኝነት ሳይሆን ስርአትና ስክነት ያስፈልጋል! አለበለዚያ እርስበርስ ከመጠፋፋትና ሌላ ችግር ከመውለድ ውጭ አንዳችም የሚመጣ ነገር የለም! በመንዝ ቀያ ፥ በመንዝ ላሎ ምድር አካባቢ የተጀመረው አይነት ነገር ደስ አይለኝም! በአስቸኳይ መታረም ያለበት ጉዳይ ነው! መፍትሄን ከህዝቡ መፈለግ ፥ ህዝቡንም የመፍትሔ አካል አድርጎ መንቀሳቀስ ያስፈልጋል! "ሳይቃጠል በቅጠል " 4.1K viewsዘሪሁን ገሠሠ, 17:45