መረጃ! ኦነግ ሸኔ በሰሜን ሸዋ በኤፍራታና ግድም ወረዳ ጥቃት እየሰነዘረ ይገኛል፡፡ እስካሁን ባለኝ መረጃ 7 ሰዎች ቆስለዋል፡፡ አርሷደሩ አካባቢውን ለቆ እየሄደ ነው፡፡ ለመከላከያ የድረሱልን ጥሪ ቢተላለፍም "ልንገባ ነው!" ከማለት ውጭ እስካሁን አልደረሰም! 4.4K views09:24