Get Mystery Box with random crypto!

ተከታዩ ንግግር ኦቦ ብርሃኑ ጁላ በደብረ ዘይት ከተማ በተደረገ የኦሮሞ ፖለቲከኞች መድረክ ላይ ከ | ዘሪሁን ገሠሠ

ተከታዩ ንግግር ኦቦ ብርሃኑ ጁላ በደብረ ዘይት ከተማ በተደረገ የኦሮሞ ፖለቲከኞች መድረክ ላይ ከተናገረው ነው ፦

<< እኔ ወታደር ነኝ። ጄኔራል ነኝ። መለዮን ጥየ ሲብል ልብስ ለብሼ ነው የመጣሁ። ለምንድን ነው? እንደ አንድ የኦሮሞ ልጅ መሳተፍ ሥለምፈልግ ነው። እኛ እየሰራን ያለነው ለኦሮሞ ጥቅም እና ክብር ነው። ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶ/ር አብይም የሚሰራው ለኦሮሞ ክብር እና ጥቅም ነው። የሚቻል ከሆነ በምሥራቅ አፍሪካ በወታደራዊ አደረጃጀት ፣ በኢኮኖሚ ፣ በዲፕሎማሲ እና በፖለቲካው የታፈረች እና የተከበረች ታላቋን ኦሮምያ ሀገር ለመመሥረት ነው የምንሠራው። ይህንን ካልቻልን ግን በኦሮሞ ፍላጎት ብቻ የምትተዳደር ኢትዮጵያን እንመሠረታለን። ሁላችሁም የኦሮሞ ልጆች አግዙን! >> ኦቦ ብርሃኑ ጁላ

ኢትዮጵያ ወደአስከፊው የዝቅጠት ደረጃ መውረዷ በጉልህ የተረጋገጠው ፤ እንዲህ አይነቱ በዘረኝነትና በጥላቻ የተገነባ ተራ ሰው ፥ በብሄር ኮታ ገብቶ ያለግብሩ በአለም ላይ በጣት ከሚቆጠሩ ሀገራት ውጪ የማይሰጥ የማዕረግ ስም አውጥተው ጭነውበት " የኢፌዲሪ የጦር ኃይሎች ኤታማዦር ሹም " ተብሎ የተጠራ ጊዜ ነው !