ጋዜጠኛ መሳይ መኮንን - ሉሲፈር አብይ በቅርቡ እየተገለፀለት ስለሆነ መሠለኝ ፥ የዛሬ 3 አመት የተናገረውን ተከታዩን ንግግር ገና ዛሬ አድምጦት ኖሯልና ስሜታዊ አርጎታል! ጠሚው በባሌ የተናገረው ንግግር በአጭሩ እንዲህ ይላል ፦ > ይህ ንግግር ጠ/ሚ አብይ አህመድ (ዶ/ር) ጥር 26 ቀን 2012 ዓ.ም ፥ በባሌ በተደረገው ፥ የወልመል ግድብ ምረቃ ላይ በኦሮምኛ ከተናገረው ንግግር በትንሹ የተቀነጨበ ነው! ይህን ንግግር በተደጋጋሚ ፅፌው አውቃለሁ! ከዚያ በኃላማ በፓርላማ የቀጥታ ስርጭት የዘር ፍጅት ቅስቀሳ ሁሉ ሲቀሰቅስ ሰንብቶ የለምን ? ለማንኛውም እንኳንም አወቃችሁት ፥ እንኳንም የተገለፀላችሁ! አሁን የሚጠበቅብን ተባብረንና ተረባርበን በመታገል ፤ የዚህን አስከፊ ስርአት ፍፃሜውን ማወጅ ብቻ ነው! 3.3K views17:11