ግብፅ በይፋ ከአልቡርሃኒ ጦር ጎን በመሰለፍ ጦርነቱን መቀላቀሏን አምናለች! CGTN AFRICA ከደቂቃዎች በፊት የግብፁን ወታደራዊ ቃል አቀባይ ኮሎኔል ጋህሪብ አብደል ሀፊዝን ጠቅሶ ፤ > በማለት ፤ ግብፅ በሱዳን ላሉት ሀይሎቿ ስትል ከአልቡርሃኒ ጦር ጋር አብራ እንደምትሰራ መግለፇን ዘግቧል፡፡ በጀነራል ዳጋሎ (ሄሜቲ) የሚመራው ጦር ፤ በሱዳን የሚገኘውን የግብፅ ጦር ወታደራዊ ካምፕ ከ17 ሩሲያ ሰራሽ su25 ጀትና 179 ታንክ ጋር መማረኩን ይፋ ማድረጉ የሚታወስ ነው፡፡ ኢጋድ ከሰአታት በፊት ባወጣው መግለጫ > ሲል ማሳሰቡ ይታወቃል፡፡ በሱዳን ያለው ሁኔታ ምሽቱንም ተባብሶ ቀጥሏል፡፡ የተለያዩ የሱዳን ግዛቶች በከባባድ ተኩሶች እየተናጡ ይገኛሉ! 2.1K views17:48