ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተከበሩ ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ለቀረቡላቸዉ በርከት ያሉ ጥያቄዎች ምላሽ ሰጥተዋል። ጠ/ሚኒስትሩ ስልጣናቸውን ለቅቀዉ የሰቪል አስተዳደር እንዲያስረክቡ ፤ ዳግም ምርጫም እንዲከናወንም ተጠይቀዉ ነበር። ጠ/ሚኒስትሩ በምላሻቸዉ ምርጫ ለማከናወን ሶስት አመታትን መጠበቅ ግድ እንደሚል ተናግረዋል። በድቅድቅ ጨለማ ዉስጥ ኢትዮጵያ እንዳለች አድርጎ መሳልም ትክልል አለመሆኑን መናገራቸውን ዳጉ ጆርናል ሰምቷል። #ዳጉ_ጆርናል 2.9K viewsBeⓒk, 09:15