Get Mystery Box with random crypto!

ሓሳብ ስጡበት እስቲ…! '…ሰውየው የጎጃም ዐማራ ናቸው። ቀን ጥሏቸው ቢርባቸው እንጀራ ፍለጋ እግ | Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

ሓሳብ ስጡበት እስቲ…!

"…ሰውየው የጎጃም ዐማራ ናቸው። ቀን ጥሏቸው ቢርባቸው እንጀራ ፍለጋ እግራቸው ወዳመራቸው ሄዱ። ኦሮሚያ ደረሱ። እናም ኦሮሞዎቹ በዚህ መልክ እያስተናገዷቸው ነው።

"…ሰውየው የተራቡ፣ የደኸዩ፣ የተቸገሩ፣ ያጡ፣ የነጡ መሆናቸውን ለኦሮሞዎቹ በተማጽኖ እየነገሯቸው ነው። በማርያም በእግዚአብሔር እያሉም እየተማጸኑአቸው ነው። ኦሮሞዎቹ ግን  ለምን ክልላችን ኦሮሚያ መጣህ እያሉ በጥፊ፣ በዱላ፣ በእርግጫ፣ በጡጫ እየወገሯቸው ነው። ኦሮሞ እኮ አቃፊ ነው ይልሃል ቆይቶ…

"…የተሰበከው ጥላቻ ፍሬ አፍርቷል። አሁን ከፖለቲከኞቹ መንደር አይደለም ጥላቻው። በዘፈን፣ በቀረርቶ፣ በሽለላ የዐማራን ጥላቻ እየጋቱ ያሳደጉት ትውልድ አሁን የጥላቻ ስብከቱን ትርክት ፍሬ ማፈስ ጀምሯል። እንደ ሕዝብ በጥላቻ ማበዱን ከዚህ በላይ ማሳያ የለም። የዐማራ ጥላቻው የጾታ እና የእድሜ ገደብ የለውም። ሽማግሌው በከዘራ፣ ታዳጊዎቹ በጥፊ ነው ዐማራ ነው የተባለ የሚደበድቡት። ኅዘኔታ፣ ርህራሄ የሚባል ነገር አልፈጠረባቸውም። ደግነቱ ኦሮሞ ጣጣ የለውም። ይሄንን ግማታም፣ የከረፋ ዘግናኝ ወንጀሉን በገዛ ስልኩ ቀርጾ በቲክቶክ ይበትነዋል። ከኦሮሚያ ወደ የመን ለመሰደድ ሱማሌላንድ ላይ የተያዙ ኦሮሞዎች ዛሬ የዜና መነጋገሪያ ነበር። ስደት ክፉ ነው። ስደተኛ፣ ራብ ያጠቃው ሰው መደብደብ፣ ማዋረድ ወንጀልም፣ ግፍም፣ ኃጢአትም ነው። ዋጋ ትከፍሉበታላችሁ።

"…ዐማራ የምትታገለው ከዚህ ብሔራዊ ውርደት ለመገላገል፣ ለመውጣት መሆኑን እመን። የማንም ጨቅላ የሚያነውርህ፣ የሚያሸማቅቅህ እንዳትሆን፣ ለልጆቻችሁም ጭምር ይሄንን ውርደት እያሳያችሁ ልጆቻችሁ አምርረው ለነፃነታቸው እንዲታገሉ አድርጉ። ኦሮሞዎቹ ግን ክፉ ዘር ነው የተዘራባቸው።

• ከምር አሁን ይህስ ምን ይባላል…?