"…የማትቀረዋ፣ ተጠባቂዋ ድርድሯ ደግሞ መጣች። ከተፍ አለች። … ከትግሬም፣ ከዐማራም፣ ከአፋርም፣ ከጥምር ጦሩም መቶ ሺዎች እንደቅጠል ከረገፉ በኋላ አጅሪት "ድርድር" አበጥራ ዳግም ተከስታለች። ነገር ግን ከእረፍት መልስ 4ተኛ ዙር ፍስፍሱ ይቀጥል ይሆን…? የተሰማኝን ከታች ጽፌያለሁ። ከታች ባለው የቴሌግራም ሊንኬ ገብታችሁ አንብቡልኝ። http://t.me/ZemedkunBekeleZ 19.2K views11:03