Get Mystery Box with random crypto!

ተቀበል…! '…የፓርላማ አባሉ ዶር ሃንጋሳ ኢብራሂም ይናገራል። 'ቀድመው ካልገደሉኝ ገዳዩን እኔው | ዘመድኩን በቀለ(ነጭነጯን)

ተቀበል…!

"…የፓርላማ አባሉ ዶር ሃንጋሳ ኢብራሂም ይናገራል። "ቀድመው ካልገደሉኝ ገዳዩን እኔው እነግርሃለሁ እያለ ነው።" አለቀ።

"…በዚህ ሰበብ ሰኔ ላይ የአዲስ አበባን ዲሞግራፊ ለመቀየር በአዲስ አበባ ያሉ የዐማራ ባለሃብቶችን፣ አርቲስቶችን፣ ምሑራንን፣ የሃገር ሽማግሌዎችን ለመጨፍጨፍ የተዘጋጀው የኦሮሙማው ጨፍጫፊ ቡድን ጭፍጨፋዬን ደርሶ ያስጥለኛል ብሎ ወደ ሚሰጋው የሸዋ ሕዝብ ለመዝመት የፈጠረው ፈጠራ ነው። አባቴ ሕዝቡ ሺ ኪሎሜትር ፈጥኖ ቀድሞሃል። የበሻሻው ጌጃ አራዳ ተባኖብሃል። ይደባለቃል፣ እድለኛ ከሆንክ ለፍርድ ትቀርባለህ አሊያም ትደመሰሳለህ። የንጹሐን ደም ዘር ማንዘርህን ፍዳ ያባላል።

"…ዐማሮች ዳይ ወደ ሥራ። ገዳዩ ይታወቃል። ኧረ ለመሆኑ። ሟቹ ገና መመታቱ ሳይታወቅ። ለሞቱ ኃላፊነት የወሰደ ቡድን ሳይኖር። ፖሊስ ምርመራ ሳይጀምር ሳይሆን ገና ወንጀል መፈጸሙን ሳይሰማ። እንዴት አቢይ አሕመድ ቀድሞ ሰማ…? እንዴትስ ገዳዮቹን ዐወቀ? ናትናኤል መኮንንስ ገዳይ የፋኖ ያላቸውን ሰዎች ስም ለመጻፍ እንዴት ፈጠነ? ጠንቋሊ ሁላ።

"…በዚህ ሰበብ ወደ ዐማራ ክልል ሕግ ለማስከበር በሚል ትግሬን ዐመድ ባደረግክበት መንገድ ወደ ዐማራ እሄዳለሁ የሚል የአረመኔው አቢይ ነፍሰ በላ አረመኔ ሠራዊት ከወዲሁ ቤተሰቡን ተሰናብቶ ይሂድ። አከተመ።

"…ገዳዩ አቢይ አህመድ ነው።