Get Mystery Box with random crypto!

ይሄ የዘር ጭፍጨፋ ነው። '…በአቢይ አሕመድ፣ በደመቀ መኮንን፣ በሽመልስ አብዲሳ የአስተዳደር ዘ | ዘመድኩን በቀለ(ነጭነጯን)

ይሄ የዘር ጭፍጨፋ ነው።

"…በአቢይ አሕመድ፣ በደመቀ መኮንን፣ በሽመልስ አብዲሳ የአስተዳደር ዘመን፣ በብራኑ ጁላ፣ በይልማ መርዳሳ፣ በደመላሽ ገብረ ሚካኤል፣ በተመስገን ጥሩነህ የአስተዳደር ዘመን፣ ቅዱስ ሲኖዶስ እና መጅሊስ፣ የጴንጤዎችም ኅብረት ባለበት ዘመን፣ በእ አህመዲን ጀበል፣ ጃዋር መሃመድ፣ በእነሙጂብ አሚኖ፣ በእነ ኦኤም ኤን፣ በኦቢኤን፣ በሀሩን ሚዲያ እንደ ጉድ አሠራጭተው ዐማራ እንደ ዜጋ ሳይሆን እንደ ጠላት እንዲታይ፣ በዘሩ ተለይቶም እንዲህ እንደምታዩት ቤት ለቤት እየሄዱ ዐማራ የትነው ብለው እድሜ፣ ፆታ ሳይመርጡ ጨፍጭፈው በጅምላ እንዲህ ነው የቀበሩት።

"…ይሄ ጭፍጨፋ ያለው ረቅ ወለጋ ነው እኔ ጋር አይደርስም። እኔ ያለሁት ጎንደር ነው፣ ወልድያ ባህርዳር ነው። ደሴ ደብረ ብርሃን፣ ደብረ ማርቆስ ደብረ ታቦር ነው። እኔ ያለሁት አዲስ አበባ ነው ብለህ ተዘናግተህ የተቀመጥክ ዐማራ በሙሉ የሚጠብቅህ እንዲህ አይነት ጭፍጨፋ ነው።

"…ኩሽ ነን የሚሉት የኦሮሞ ፅንፈኞች ሴማውያን የሚባሉትን ዐማሮች በዚህ መልክ ነው የጨፈጨፏቸው። ይሄንን ነው ያ ማቶ ጭንቅላት መሃይም መሪ " ይሙቱ፣ ይገደሉ ፀሐይ ለአስከሬናቸውን እንዳይመታው ችግኝ እንተክልላቸዋለን" ብሎ በፓርላማ ያላገጠው።

"…ይሄን እያየ ለፍትሕ ያልታገለ፣ ለፍትሕ ያልጮኸ በሙሉ የጊዜ ጉዳይ እንጂ ፈጣሪ በአንድም በሌላ መልኩ ቢሆን ክንዱን ያነሣባቸዋል።

"…ዐማራ ለመታገል ሃቅ አለው። ወጥር ዐማራ፣ መክት አንክት። ይሄንን ለዐማራው፣ ለኦሮሞው፣ ለትግሬው፣ ለደቡቡ፣ ለሐረሬው፣ ለሱማሌ፣ ለአፋሩ አሳያው። ምን ተሰማችሁ የብልፅግና ካዳሚ ካድሬዎች…?

• ሌሎችም አሉኝ፣ እያረፍኩ እለቅላችኋለሁ።