የአማራ ብሄረሰዊ ንቅናቄ አመራር አቶ ጋሻው መርሻ የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ሆነው መሾማቸው ተሰምተሠቷል።ከአብን በመንግስት መዋቅር ሹመት ካገኙት ዶ/ር በለጠ ሞላ፣የሱፍ ኢብራሂም እና አቶ ጣሂር መሀመድን ጨምሮ 4ኛ ሰው ሆነዋል። 3.8K views15:58