የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ በተለያዩ ትምህርት ዘርፎች ከዲፕሎማ እስከ ሁለተኛ ዲግሪ ዘርፍ ያስተማራቸውን 530 ደቀ መዛሙርት አስመረቀ ።
የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ ያስማራቸውን ተማሪዎች ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት :
ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት እና የደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት የክብር እንግዶች በተገኙበት የምረቃ ሥነ ሥርዓት ተከናውኗል ::
ተመራቂዎች ሁላቹሁ እንኳን ደስ አላቹሁ !!!
ምንጭ የኢኦተቤ መገናኛ ብዙኃን አገልግሎት
https://t.me/zdfitsumkebede
https://t.me/zdfitsumkebede