አሳዛኝ ዜና
ተማሪው በዶርሙ ውስጥ እራሱን በመስቀል ህይወቱ አለፈ!!
ተማሪ ፋዓድ ወንድወሰን ዳንኤል በወሎ ዩኒቨርሲቲ በጤና ኮሌጅ የ2ኛ ዓመት የፋርማሲ/ Pharmacy /ተማሪ የነበረ ሲሆን በ26/12/2014 ዓ.ም ምክኒያቱ ባልታወቀ ሁኔታ ከማደሪያ ቤቱ/ዶርሙ/ውስጥ እራሱን በመስቀል ህይወቱ እንዳለፈ ዩኒቨርሲቲው ገልፇል።
ዩኒቨርሲቲው በተማሪው ህይወት ማለፍ ከፍተኛ ሃዘን የተሰማው መሆኑን የገለፀ ሲሆን ለቤተሰቦቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹና ለክፍል ጓደኞቹ መጽናናትንም ተመኝቷል።
ነብስ ይማር
T.me/ethio_mereja
@ethio_mereja