የወላይታ ድቻ እና ሲዳማ ቡና ጨዋታም ተራዝሟል በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ 9 ሰዓት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩንቨርስቲ ስታዲየም ሊካሄድ የነበረው የወላይታ ድቻ እና ሲዳማ ቡና ጨዋታም ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል። @Yenetube @Fikerassefa 16.0K views08:10