ሩሲያና ዩክሬን የጀመሩትን ጦርነት በአስቸኳይ እንዲያቆሙ የቱርክ ፕሬዝዳንት ረሲፕ ጣኢብ ኤርዶሃን ጠየቁከሰባት ቀናት በፊት ውጊያ ውስጥ የገቡት ሩሲያ እና ዩክሬን በአስቸኳይ ጦርነቱን እንዲያቆሙ የቱርኩ ፕሬዝዳንት ጠየቁ።
ፕሬዝዳንት ረሲፕ ጣኢብ ኤርዶሃን ጥሪውን ያቀረቡት ሀገራቱ ጦርነት አቁመው ለዓለም ሰላም አስተዋጽኦ እዲያደርጉ ነው ተብሏል።
Via :- Al ain
@Yenetube @Fikerassefa