ሰበር ዜና የአያክሱ አጥቂ አንቶኒ ወደ ማንችስተር ዩናይትድ የሚያደርገው ዝውውር በተጫዋቹ እና በሁለቱ ክለቦች መካከል ስምምነት ላይ ተደርሷል። ዩናይትድ ለተጫዋቹ በሚያስገርም ሁኔታ እስከ 100 ሚሊየን ዩሮ የሚደርስ ገንዘብ እንደሚከፍሉ የተዘገበ ሲሆን አንቶኒ ለ1 አመት ከማራዘሚያ ውል ጋር ለ5 አመት በዩናይትድ የሚያቆየውን ፊርማ ነገ ይፈራረማል። ደናናና ተደርጎ እየተገነባ ነው 1.3K views05:47