ቁርዓን ሳታከትም ወር እንዳያልፍብህ …………… ቀጣዩ ነብዩ ﷺ ለአብደላህ ኢብኑ ኡመር ረዲየላሁ አንሁ የመከሩት ምክር ነው [ ﻗﺎﻝ ﺭﺳﻮﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ ﻟﻌﺒﺪ ﺍﻟﻠﻪ ﺑﻦ ﻋﻤﺮﻭ ﺑﻦ ﺍﻟﻌﺎﺹ : ( ﺍﻗﺮﺃ ﺍﻟْﻘُﺮْﺁﻥَ ﻓِﻲ ﻛُﻞِّ ﺷَﻬْﺮٍ ) ﺭﻭﺍﻩ ﺍﻟﺒﺨﺎﺭﻱ 【በሁሉም ወሮች ውስጥ ቁርዓንን ቅራ(አክትም】 [ ቡኻሪ ዘግበውታል]. https://t.me/furqan_school 1.0K viewsMohammed Jud, 15:03