ስለ ቁርኣን ስለ ዲናችን መማማር ላይ በቂ ትኩረት እናድርግ። የምናውቀውን እናስተምር። ማስተማር ካልቻልን የሌሎችን ትምህርት እናሰራጭ። ነብያችን ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ይላሉ፦ (مُعَلِّمُ الْخَيْرِ يَسْتَغْفِرُ لَهُ كُلُّ شَيْءٍ، حَتَّى الحيتانُ فِي الْبَحْرِ ) "የኸይር አስተማሪ ለሱ ሁሉ ነገር ምህረት ያደርግለታል፣ በባህር ውስጥ ያሉ አሳዎች ሳይቀሩ።" [አሶሒሐህ፡ 3024] = https://t.me/furqan_school 638 viewsFurqan Online Quran, 14:05