"የሰው ልጅ ከቁርኣን ርቆ በስሜቱ በተመራ ቁጥር -እንደየርቀቱ ደረጃ- ልቡ ይታወራል፣ መንስኤውን በማያውቀው ሀሳብና ጭንቀት ይዋጣል፣ ፊቱ ላይ የኢማንና የመረጋጋት ምልክት ይጠፋል፣ የሁለት ዓለም ስኬትና ደስታም ያጣል።" ሁጅራኑል-ቁርኣን 4 #ቁርኣን_የህይወት_ብርሃን ፉርቃን ኦንላይን ቁርኣን ማዕከል https://t.me/furqan_school 147 viewsFurqan Online Quran, 18:36