ቁርኣንና የአእምሮ ቀጣይነት
የቁርኣን ባለቤቶች በነሱ ላይ እድሜያቸው ቢረዝምም በአእምሮአቸው ይጠቀማሉ።
አብድልመሊክ ቢን ዑመይር እንዲህ ይላሉ:–
"ከሰዎች ሁሉ ከአቅል በስተኩል
ቀጣይነት ያላቸው ቁርኣንን አንባቢዎች ናቸው።
ከሰለፎች ከፊሉ ብሎ ይል ነበር።
«ቁርኣንን በአእምሮው የሸመደደ በአቅሉ
ይጠቀማል።»
ለሌሎች ሼር ማድረጎን አይዘንጉ
https://t.me/furqan_school
https://t.me/furqan_school