የአላህ መልእክተኛ ﷺ ፦ "ከቀናት ውስጥ አላህ ባሮችን በብዛት ከእሳት ነጻ የሚያወጣበት እንደ #ዓረፋ ቀን አንድም ቀን የለም፤ እነሆ እሱ [አላህ] ይቀርብና #እነዚህ_ምን_ፈልገው_ነው? በማለት ስለእነሱ መልአክቶች ላይ #ይፎክራል" ይላሉ። ኢማሙ ሙስሊም ዘግበውታል። Te»https://t.me/furqan_school 1.8K viewsFurqan Online Quran, 14:43