Get Mystery Box with random crypto!

አዲስ-መረጃ

የቴሌግራም ቻናል አርማ yegtmmaebel — አዲስ-መረጃ
የቴሌግራም ቻናል አርማ yegtmmaebel — አዲስ-መረጃ
የሰርጥ አድራሻ: @yegtmmaebel
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 24.72K
የሰርጥ መግለጫ

እንኳን ወደ ቻናላችን በሰላም መጡ
ከተቀላቀሉን
☞ግጥም
☞ተከታታይ ልብ ወለድ
☞የፍቅር ጥቅሶች
☞ቀልዶች
☞ወጎችን
☞ታሪኮችን
☞ኢትዮጲያዊነትን እንዘምራለን
ሀሳብ እና አስተያየትዎን እንዲሁም
ግጥም ለመላክ 👉 @joiamant22
ኢትዮጲያ ትቅደም 🙏

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-09-01 22:07:31
ጥብቅ መረጃ

አሸባሪው ትህነግ ከሽናባ ተራራ ጀምሮ በአራት ዙር በተቆፈረ ምሽግ ራሱን አደራጅቶ እንደነበር ይታወሳል። ሆኖም ከመከላከያ ሰራዊት የደረሰበትን ምት መቋቋም ሲያቅተው ሙትና ቁስለኞቹን ይዞ ወደ ፊናርዋ እንደገባ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።

የአሸባሪው ትህነግ የጦር መሪዎች ወጣቾችናን ሕጻናትን ለጦርነት ሲመለምሉ ጥይት አይመታችሁም እያሉ ለጦርነት ማግደዋል።

ትህነግ የሰራቸው ምሽጎችም መኖሪያ ቤት የሚመስል ጥልቀት ያለው  አንገትን ብቻ የሚያሳይ ሌላው አካላቸውን የሚደብቅ ጠንካራ ምሽግ እንደሆኑ ታውቋል።

በተጨማሪም ትህነግ ሸሽቶ በሄደባቸው አካባቢዎች የUSAID ለትግራይ ህዝብ ተብሎ የመጣ ፍርኖ ዱቄት ለታጣቂዉ እንደሚያዉለዉ የሚያረጋግጥ አርማ ያለበት ማዳበሪያ እንደተገኘ ተረጋግጧል።

የትህነግ የሽብር ብድን በነዚህ ጥቂት ቀናት ከፍተኛ ምሽጎችን የጦር ጀነራሎቹን እያጣና እየሸሸ እንዳለ ከሰሞኑ በወጡ መረጃዎች ለማረጋገጥ ተችሏል።
via EBN
604 viewsSamuel Belete(bama), 19:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 20:34:10

832 viewsSamuel Belete(bama), 17:34
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 11:28:12 ጥብቅ-መረጃ



491 viewsSamuel Belete(bama), edited  08:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 22:42:10
ኢትዮጵያ ታሸንፋለች

#DisarmTPLF  #TPLFBelligerenceMustBeCondemned 
#TPLFisthecause 
510 viewsSamuel Belete(bama), edited  19:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 22:17:33 አዲስ-መረጃ pinned «

19:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 22:15:23

647 viewsSamuel Belete(bama), 19:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 20:38:30
አሳዛኝ-መረጃ

ከጊዜ ወደ ጊዜ ተቀባይነቱን ያጣውና በዲፕሎማሲ የተረታው አሸባሪው ሕውሓት ከሰሞኑ መከላከያ ሰራዊት እያሳረፈበት ያለውን ዱላ መቋቋም ሲያቅተው ወደ ተራ ውንብድና እንደገባ ተረጋግጧል።

የትግራይን ሕዝብ ማሰቃየት ጎረቤት ማሳጣቱ ሳያንሰው አሸባሪው ሕውሓት ከሰመኑ ደግሞ በሌላ ውንብድና ንጹሃን ሕዝቦች ተምረው እንዳይመረቁ፣ ዘርተው እንዳያጭዱ እክል እየሆነ ይገኛል ይለናል ከታማኝ ምንጭ ያገኘነው መረጃ

በዚህም ከሰሞኑ የአሸባሪው ሕውሓት ታጣቂዎች በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ቆቦ ከተማ ቤት ለቤት በመዞር ምልሻና ፋኖ የሆነ ማነው? የሚል ጥያቄ በመጠየቅ በርካታ ንጹሃንን በማሳቀቅና በማሰቃየት ላይ እንደሚገኝ ታውቋል።

በውንብድና ተግባሩ ከቶም የማይጸጸተው ሕውሓት በቆቦ ከተማ ላይ ከእያንዳንዱ ቤት በትንሹ አስር ሺህ ብር አውጡ በማለት እያስገደደ እንዳለ ይፋ ሆኗል።

ከአሸባሪነት ወደ ተራ ወንበዴነት የተሸጋገረው ሕውሓት ለዕለት ቁርስ ለማግኘት ደፋ ቀና በሚሉ ምስኪኖች ላይ እንዲሁም የባጃጅ አሽከርካሪዎች ቁልፋቸውን እየተቀበለ እንደሚወስድ ተረጋግጧል።

Via #EBN
1.0K viewsSamuel Belete(bama), edited  17:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 19:46:30 ሰበር-መረጃ

ሶስተኛ ዙር ጦርነትን በራሱ ቆስቋሽነት የጀመረው አሸባሪው ህውሓት በብዙ ግንባሮች ሽንፈትን ሲያስተናግድ እንደከረመ ይታወሳል።

በዛሬው የግንባር ውሎ ህወሃት ከፍተኛ ምት እንዳረፈበት ከታማኝ ምንጮች ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። በዚህም የወገን ጦር የጠላትን ምሽጎች በመስበር ወደ ትግራይ እየገሰገሰ ነው።

በተጨማሪም በዛሬው ዕለት መከላከያ በደረገው ውጊያ በራያ ቆቦ 020 ቆላበላጎ ቁጥጥር ስር እንደገባ ለማወቅ ተችሏል። እንዲሁም ሰቆጣ ዙርያ ልዩ ስሙ ፅፅሩን በመከላከያ ቁጥጥር ስር ገብቷል።

በተከታታይ ሽንፈትን እያስተናገደ የሚገኘው አሸባሪው ህውሓት ሰፍሮበት ከነበረው ከዋግኽምራ ግንባር ዝቋላ ወረዳ ቀዳሚት የተባለውን እስትራቴጂክ ተራራን ለመልቀቅ ተገዷል።

እንዲሁም በሱዳን ድንበር በረከት አካባቢ በተደረገ ጦርነት አሸባሪው ሕውሓት ከነበሩት አምስት ምሽጎች ውስጥ ሁለቱ በመከላከያ ሰራዊት ቁጥጥር ስር ገብቷል። በተጨመሪም መከላከያ ሰራዊት እያካሄደ ያለውን ትግል በመግፋቱ በነገው ዕለት አበርገሌን ሊቆጣጠር እንደሚችል ተገምቷል።

Via #EBN
1.2K viewsSamuel Belete(bama), edited  16:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 15:56:37

1.5K viewsSamuel Belete(bama), 12:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 00:10:21
የ2014 ዓ.ም. የ8ኛ ክፍል መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆኗል።

በዚህ መሠረት በ2014 ዓ.ም የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ማለፊያ ውጤት ለወንዶች 39%፣ ለሴቶች ደግሞ 38% እንዲሁም ለአካል ጉዳተኞች 37% እንዲሆን ተወስኗል።

ደብዳቤው ከላይ ተያይዟል።
1.2K viewsSamuel Belete(bama), 21:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ