Get Mystery Box with random crypto!

Yegof tender

የቴሌግራም ቻናል አርማ yegoftender — Yegof tender Y
የቴሌግራም ቻናል አርማ yegoftender — Yegof tender
የሰርጥ አድራሻ: @yegoftender
ምድቦች: ንግድ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 313
የሰርጥ መግለጫ

Yegof solution is an innovative channel strive to deliver information but not limited to tender notice. visit https://yegof.com

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2023-03-08 15:05:18 የመፀዳጃ ቤት እና ሻወር ግንባታ ሥራ የወጣ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

ኢትዮ ቴሌኮም ደቡብ ሪጅን ጽ/ቤት ከታች በሰንጠረዥ በተገለፀው መሰረት የመፀዳጃ ቤት እና ሻወር ግንባታ ሥራ በዘርፉ ተሰማርተው ፍቃድ ያላቸው ፤ ሥራን GC (BC) በደረጃ አምስት (5) እና ከዚያ በላይ በሆኑ ተቋራጮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።

ስለሆነም በዘርፉ የስራ ፍቃድ ያላችሁ እና ከታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ድርጅቶች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት የጨረታ ሰነዱን ከሐዋሳ ዋናው ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 307 በመቅረብ የማይመለስ 200 ብር ከፍለው ሰነዱን መግዛት ይችላሉ።

ተ.ቁ


የስራው አይነት


የስራው ቦታ(ሳይት)


የጨረታው መለያ ቁጥር


ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ


የጨረታው መዝጊያ ቀን እና ሰዓት


የጨረታው መክፈቻ ቀን እና ሰዓት


የጨረታው ማስከበሪያ መጠን በብር

1


የመፀዳጃ ቤት እና ሻወር ግንባታ ሥራ


አዶላ




4238222




15 ቀን




መጋቢት 14 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት


መጋቢት 14 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት


20,000.00



መስፈርቶች

የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማቅረብ የሚችል
የዘመኑን ግብር የከፈለ እና የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለው
የቫት እና የቲን ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል
በደረጃ አምስት (5) እና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ያለው በዘርፉ ተዛማጅነት ያለው አንድ የመልካም ስራ አፈፃፀም የክፍያ ሰርተፍኬት እና ውል ማቅረብ የሚችል
ከመስሪያ ቤታችን ስራ ወስደው እየሰራ ያለ ወይም ስራ ወስደው በወቅቱ ያልጨረሱ በዚህ ጨረታ መሳተፍ አይችሉም።
በገቢዎች አስተዳደር ባለስልጣን በጨረታ ላይ መሳተፍ የሚያስችል ደብዳቤ ያለው እና ደብዳቤውን ማቅረብ የሚችል
ተጫራቾች ፋይናንሻል ዋናው በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ቴክኒካል ዶክመንት ዋናው በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ፋይናንሻል ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ (ሁለት ኮፒ ) ቴክኒካል ዶክመንት ኮፒውን (ሁለት ኮፒ) በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ እንዲሁም ሲፒኦ ለየብቻ አድርገው በአንድ እናት ፖስታ በማድረግ ለዚሁ በተዘጋጀ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል።
መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ኢትዮ ቴሌኮም

Telegram channel
t.me/job_tender
135 views12:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-08 15:04:39 የሙያ ስራ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በደ/ጎንደር ዞን በነፋስ መዉጫ ከተማ የሚገኘው የልደት ኃ/የተወሠነ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ዩኒዬን ለታች ጋይንት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አገልግሎት የሚውል ባለ ሦስተኛ ፎቅ (G+3) በመደበኛ በጀት ለማሰራት ይፈልጋል።

በመሆኑም በተጫራቹ በኩል የሙያ እና የጉልበት ስራ የሚቀርቡ ሲሆን ሌሎቹ በድርጅቱ በኩል የሚቀርቡ መሆኑን እያሳሰበ ለበለጠ መረጃ በተጫራቾች መመሪያ ገጽ 7 ላይ እንዲመለከቱ እያሳሰበ የእጅ (የጉልበት)እና የሙያ ስራ ግዥ ለጠቅላላ ስራ ተቋራጭ (G.C) ከደረጃ 6 እና በላይ ለህነፃ ስራ ተቋራጭ (B.C) ከደረጃ 5 እና በላይ ከሆኑ ህጋዊ ተወዳዳሪዎች መካከል በግልጽ ጨረታ የግዥ ዘዴ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

በመሆኑም፡-

አቅራቢዎች ህጋዊና በዘመኑ የታደሠ የንግድ /የስራ/ ፈቃድ እንዲሁም ከመንግስት የሚጠበቅባቸውን የዘመኑን ግብር
የከፈሉና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የተቀበሉ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
የወጣው ጨረታ ብር 200,000 /ሁለት መቶ ሺህ ብር / እና በላይ ዋጋ እንደሚሆን ሲገመት የተጨማሪም የእሴት ታክስ /ቫት/ ከፋይነት የተመዘገበ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
የጨረታ ማስከበሪያ 2 በመቶ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
ተጫራቾች የሚያቀርቡት የመጫረቻ ሰነድ በአማረኛ ቋንቋ መዘጋጀት ይኖርባቸል።
ተጫራቾች በሚሞሉት የመወዳደሪያ ሃሳብ ስማቸውን ፣ ፊርማቸውን እና ሙሉ አድራሻቸውን ማስፈር ይኖርባቸዋል።
የጨረታ ሰነዱ በነፋስ መዉጫ ከተማ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ለ10 ተከታታይ ቀናት የመጨረሻ ሠነዱን ዋናው ጽ/ቤት ድረስ በመምጣት በአካል /ህጋዊ ወኪላቸው በኩል መግዛት ይችላሉ።
የጨረታ መዝጊያው ጊዜ ከተጠናቀቀ በኋላ ተጫራቾች ባቀረቡት የመወዳደሪያ ሃሳብ ላይ ለውጥ ወይም ማሻሻያ ማድረግና ከጨረታው ራሳቸውን ማግለል አይችሉም።
የጨረታው ሰነዱ በሁለት ኢንቨሎፕ /ፖስታ/ አንድ ወጥ የሆኑ ዋጋ ዋና እና ቅጅ በሰም ታሽገው መቅረብ አለባቸው።
የቅጅዎቹ ብዛት ሠነዶቹ ሥልጣን ባለው አካል የተፈረመባቸውና ማህተም ሊኖራቸው ይገባል።
የመጫረቻ ሰነዱን ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን 11 ተከታታይ ቀናት ከቀኑ 4፡00 ድረስ ማስገባት ይችላሉ።
የመጫረቻ ሰነዱ በ11ኛው ከቀኑ 4፡00 ተዘግቶ በዕለቱ 4፡30 ተጫራቾች /ህጋዊ ወኪሎች/ በተገኙበት /ባይገኙም / ይከፈታል።
1 ዩኒዬኑ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
የአከፋፈሉ ሁኔታን በተመለከተ በተጫራቾች መመሪያ ይመልከቱት።
የጨረታ ሰነዱን ሲገዙ 7 ገፅ የተጫራቾች መመሪያ መያያዙን ያረጋግጡ።
ተጫራቾች አሪጅናሉን በ1 ፖስታ በማሸግ ፣ ኮፒዉን በ 1 ፖስታ በማሸግ ፣ ሲፒኦዉን በ1 ፖስታ በማሸግ እና 3 ቱንም ፖስታዎች በአንድ ላይ በሌላ ፖስታ ዉስጥ በማድረግ እና በማሸግ ጨረታ ሳጥን ዉሰጥ ማስገባት ግዴታ ነዉ።
ግልፅ ያልሆኑ ጉዳዬችን በስልክ ቁጥር 058 445 0048 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።

የልደት ኃ/የተወሠነ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ዩኒዬን

Telegram channel
t.me/yegofbusines
132 viewsedited  12:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-08 15:03:50 ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ገንዘብ መምሪያ ለባ/ዳር ከተማ አስተዳደር ባህል ቱሪዝም መምሪያ የላይብራሪ እና አጠቃላይ የሲቪል ግንባታ ለማሰራት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።

ስለዚህ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

የዘመኑ ታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው።
የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ ያላቸው።
ተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ተመዝጋቢ የሆኑ።
ደረጃቸው GC-5 እና RC-6 እና በላይ የሆናችሁ ተጫራቾች የጨረታ ሠነዱን የማይመለስ ብር 300 /ሶስት መቶ ብር/ ብቻ ባ/ዳር ከተ/አስ/ገንዘብ መም ሪያ ቢሮ ቁጥር 46 በመክፈል ማግኘት ትችላላችሁ።
ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር 1-5 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ኮፒ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው
ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ቢድ ቦንድ) ለሚወዳደሩበት ብር ወይም የግንባታውን ጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ ክፍያ ትዕዛዝ (ሲፒኦ) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ አለባቸው።
ማንኛውም ተጫራች የቴክኒካልና የፋይናንሻል የጨረታ ሰነዶችን ኦርጅናልና ኮፒ ለየብቻቸው በታሸገ ፓስታ ግዥና ንብረት ቡድን ቢሮ ቁጥር 46 በተዘጋጀው ሣጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ማስገባት አለባቸው።
ማንኛውም ተጨራቾች የጨረታ ሰነዱን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ቢሮ ቁጥር 46 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት እስከ 16ኛው ቀን ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻው በተገኙበት ባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ገንዘብ መምሪያ የግዥ ንብረት ቡድን ቢሮ ቁጥር 46 በ16ኛው ቀን 4፡00 ታሽጎ 4፡30 ይከፈታል።
መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ወይም ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 058 237 0206 በመደወል ወይም በአካል ባህር ዳር ከተማ ገንዘብ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 46 በመምጣት መጠየቅ ይቻላል።

የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ገንዘብ መምሪያ

Telegram channel
t.me/job_tender
133 views12:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-08 15:01:58 ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

የደቡብ ጎንደር ዞን ገንዘብ መምሪያ ለቢሮ አገልግሎት የሚውል G+1 ህንፃ አወዳድሮ አሸናፊ ለይቶ ውል ይዞ ለማስገንባት ይፈልጋል።

ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይገልፃል፡-

በዘመኑ የታደሰ ሙያዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የሚያቀርቡ
የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ ያላቸው
የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ
ደረጃ 5 እና ከዚያ በላይ የሆኑ
ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር 1-4 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር ማቅረብ የሚችሉ።
የግንባታው አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማግኘት ይችላሉ።
ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 1.5 በመቶ ጨረታው ከመከፈቱ በፊት በሲ.ፒ.ኦ ወይም በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ወይም ጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው። በጥሬ ገንዘብ የሚያስይዙ ከሆነ መሂ/1 በመቁረጥ ደረሰኙን ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማያያዝ አለባቸው።
ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በአንድ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በገንዘብ መምሪያ በግዥ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 14 ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 21 ቀን የሚቆይ ሲሆን የጨረታ ሰነዱም በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት እስከ 21ኛው ቀን ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም በግዥ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ክፍል ቢሮ ቁጥር 14 በ22ኛዉ ቀን በ3፡00 ታሽጎ በ3፡30 ይከፈታል። ቀኑ ቅዳሜና እሁድ ወይም የህዝብ በዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል።
አሸናፊው አሸናፊነቱ እንደተገለፀለት ከ5 ተከታታይ የስራ ቀናት በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ውስጥ መጥቶ ውል መውሰድ አለበት። የውል ማስከበሪያ ባሸነፈበት ጠቅላላ ዋጋ 10 በመቶ ማስያዝ ይኖርባቸል።
መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት አለው።
በጨረታው የተሳተፉ ተጫራቾች ስለጨረታው ዝርዝር ማስረጃ ቢሮ ቁጥር 14 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 058 441 0753 በመደወል ማስረጃውን ማግኘት ይቻላሉ።

የደቡብ ጎንደር ዞን ገ/ኢ/ል መምሪያ

Telegram channel
t.me/job_tender
178 viewsedited  12:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-06 19:30:04 Yegof tender portal pinned a photo
16:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-05 17:10:10
4 bedroom duplex (Ref. 4092

Ground floor:

1.Waiting room
2.Living room
3.Dining room
4.Kitchen
5.Laundry
6.Store
7.Guest room
8.Stair hall
9.Guest WC

First floor:
1.Family living room
2.Master bedroom ensuite with walk-in-closet
3.2 other bedrooms en-suite
4.Balcony
_____________________________________
Total floor area: 400 square meters
Length: 18 meters
Breadth: 11 meters
Number of floors:2

t.me/gojohom
75 views14:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-03-05 17:04:47
Lounge and guest house (Ref. 1020)
65,000 Birr Buy Design

Guest house with a sit-out garden lounge/club and 6 rooms en-suite:

Ground floor:

Reception
Lounge/Club
Toilet
6 rooms en-suite
Sit-out garden
Total floor area: 246 square meters

Length: 23.5 meters

Breadth: 12.7 meters
61 views14:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ