ኢማም ናስሩዲን አል አልባኒ (ረሒመሁላህ) የነቢዩ (ሶለላ ዐለይሂ ወሰለም) አሓዲሶችን ተስሒሕ እና ተድዒፍ ለማበጠር በርካታ ዐመታት ፈጅቶባቸዋል። አንድ ሙሉ ቤተ-መፅሃፍት ውስጥ ያሉ መፃህፍቶችን ሶስት ዙር ለማንበብ 35 ዐመታት ፈጅቶባቸዋል። ኢብኑ ሐጀር አስቀላኒ (ረሒመሁላህ) ፈትሁል ባሪ" የተሰኘው የቡኻሪን ማብራሪያ ሲፅፉ 34 ዐመታት ፈጅቶባቸዋል። 374 viewsYasin Mohammed, edited 16:34