ነብዩሏህ ኑህ عليه السلام እንስሳትን አንድ ጊዜ ብቻ ወደ መርከቡ ሲጠሯቸው ተከትለውት ተሳፈሩ። ለ950 ዓመታት ሰዎችን ወደ አሏህ ﷻ ሲጠሩ ግን አብዛኞቹ በመንገዱ ለመሳፈር ፈቃደኛ አልሆኑም ነበር። .. አንዳንዴ በደመ ነፍስ የሚኖረው እንስሳ በባዶው ከሚራቀቅ ምሁር የተሻለ ነው። .. --------------------- T.me/Yahya5 3.5K views17:47