ሁለት ነገሮች
..
1/ ከወለጋ ለተፈናቀሉ ወገኖች አልባሳትና የቤት ቁሳቁስ የማሰባሰብ ስራ በአቢዘር ማኅበረሰብ አቀፍ ልማት ድርጅት አማካኝነት እየተሰራ ነው። የበኩላችሁን ልብስና የቤት እቃ መላክ ለምትፈልጉ፦
አዲስ አበባ ተክለሀይማኖት አካባቢ በነዚህ ቁጥሮች በመደወል ማድረስ ይቻላል፦
0923755645 ወይም 0945111700
2/ በብር ድጋፍ ማድረግ ለምትፈልጉም በህጋዊ የድርጅቱ አካውንት በኩል በመላክ ድጋፍ ማድረግ ትችላላችሁ። አካውንቶቹ ከዚህ በታች ያሉት ሲሆኑ የላካችሁበትን ምክንያት ለስራ አስኪያጁ በዚህ ቁጥር ያሳውቁት፦
+251911393123 - ጀማል አብዱ
+251939003838 - ኻሊድ ሙሐመድ
አካውንቶቹ፦
የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000313689275
ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ 1385082500001
ዳሸን ባንክ
7927722324611
አዋሽ ባንክ
01308869183000
አቢሲኒያ ባንክ
62459638
አባይ ባንክ
234 2117404495010
አንበሳ ባንክ
00111681209-06
ወጋገን ባንክ
0885411010101
ህብረት ባንክ
2769711639851012
ንብ ባንክ
7000027246775
ሁሉም አካውንቶች መጠሪያቸው Abizer Community Development Organization የሚሉ መሆናቸውን አረጋግጡ።