Get Mystery Box with random crypto!

ቀን 1/11/2014 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የለውጥና መልካም አስተዳ | Addis Ababa Education Bureau

ቀን 1/11/2014 ዓ.ም

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የለውጥና መልካም አስተዳደር ቡድን የ2014 በጀት አመት የትምህርት ተቋማት የቢ ኤስ ሲ ስኮር ካርድ እቅድ አፈጻጸም ምዘናን በተመለከተ ከክፍለ ከተማ የምዘና አስተባባሪዎች ጋር ውይይት አካሄደ፡፡

ውይይቱ በዋናነት የምዘና ስርዓቱ በሚመራበት አግባብ ላይ በመወያየት የጋራ አቅጣጫ መያዝን መሰረት አድርጎ መካሄዱን የቢሮው የለውጥና መልካም አስተዳደር ቡድን መሪ ወይዘሮ እጸገነት አብዱ ገልጸዋል፡፡

ቡድን መሪዋ አክለውም በውይይቱ ከተነሱ ሀሳቦች መካከል የመመዘኛ መስፈርቱ፤የመዛኞች ምልመላ በተመለከተ እንዲሁም ምዘናው የሚካሄድበት የጊዜ ሰሌዳን የተመለከቱ ሀሳቦች መነሳታቸውን ጠቁመው ምዘናው ከሀምሌ 18/2014 ዓ.ም ጀምሮ በሁሉም የመንግስት አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም በ11ዱ ክፍለከተሞችና ወረዳ ትምህርት ጽህፈት ቤቶች እንደሚካሄድ አስታቀውቀዋል፡፡

መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube:



Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com

Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/


ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!